ነፃ አስተያየት
ዛሬም … ?… ድርቅ ተንጠርብቧል፣ ደግሞ ረሃብ ሊዘንብ? እልቂት ከመሬት ሊፈላ? መፈናቀል ሊያንሰራራ? እዬዬ ሊያስተዳድረን? ዋዬ ሊውጠን?... ያኔ … … “አዬ ሰባ - ሰባት ባልተወለድኩኝ፣ እናቴ ከእጄ ላይ ጥሬ ስትቀማኝ” ያልነውን፤ ዛሬም … … “ሁለት ሺህ ሰባት ባልተወለድኩኝ፣እናቴ ከእጄ ላይ…
Read 4781 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ደባኪ -ጋፋት - ጉባ) አንድ ሰው ‹‹የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ›› ሲል፤ ለመግለፅ የፈለገው የኢትዮጵያን የቅርብ ዘመን ታሪክ መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ትኩረቱ ከአፄ ቴዎድሮስ ወዲህ ባለው የሐገሪቱ ታሪክ መሆኑ ይገባናል፡፡ ከዚህ ያለፈ ትርጉም ሊኖረው አይችልም። ግን ‹‹ዘመናዊ ታሪክ›› (Modern History) የሚል ነገር…
Read 3141 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አገሪቱ ውስጥ የመቶ ብር ኖቶች መጠንበ1999 ዓ.ም 7.7 ቢሊዮን ብርበ2000 ዓ.ም 10 ቢሊዮን ብርበ2001 ዓ.ም 14 ቢሊዮን ብርበ2002 ዓ.ም 17 ቢሊዮን ብርበ2003 ዓ.ም 23 ቢሊዮን ብርበ2004 ዓ.ም 30 ቢሊዮን ብርበ2005 ዓ.ም 40 ቢሊዮን ብርበ2006 ዓ.ም 40 ቢሊዮን ብርበ2007 ዓ.ም 53…
Read 4231 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ገጣሚው መምህሬ ደበበ ሰይፉ፤ ዝርው መሰል አንድ ግጥሙ እንዲህ ይላል፤‹‹የላሊበላን ህንፃ ማን ገነባው?የታሪክ ፀሐፊዎች ንጉሦች ናቸው ይላሉ፤ግን ንጉሦች ድንጋይ ይሸከማሉ?››የጠቀስኩት የደበበ ግጥም ርዕዮተ ዓለማዊ መነሻ ያለው ነው፡፡ ገጣሚው፤ ‹‹ታሪክ ሰሪው ሰፊው ህዝብ ነው›› ከሚል ሶሻሊስታዊ አመለካከት ተነስቶ የቋጠራቸው ስንኞች ናቸው፡፡…
Read 5252 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ባራክ ኦባማ፣ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገትና ለዲሞክራሲ ግንባታ እውቅና ሰጥተዋል” በማለት መንግስት አድናቆቱን ገልጿል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ “ኦባማ፤ የጋዜጠኞችን መታሰርና የተቃዋሚዎችን መታፈን ተችተዋል” በማለት የሚያደንቁ ተቃዋሚዎችም ሞልተዋል።በጎራ ተቧድነው፣ ከኦባማ ንግግር ውስጥ፣ “የሚጥማቸውን ነገር” ብቻ በቁንፅል እየመዘዙ የሚበሻሸቁ ሰዎች ጥቂት አይደሉም። ግን፣…
Read 2935 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 01 August 2015 14:20
ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ማን ናት? (የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም ልጅ)
Written by Administrator
ከአዘጋጁ፡- በአውስትራሊያ የሚታተም “አሻራ” የተሰኘ መጽሔት በቁጥር 2 ዕትሙ፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያምን በተለያዩ ጽሑፎች ዘክሯል፡፡ እኛ ግን ለዛሬ ልጃቸው ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ከመጽሔቱ ጋር ያደረገችውን ቃለምልልስ መርጠን ከመለስተኛ የአርትኦት ሥራ በኋላ ለአንባቢያን አቅርበነዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ማን ናት?…
Read 9498 times
Published in
ነፃ አስተያየት