ነፃ አስተያየት
“--መንግሥት የሚያምርበት እንደ እግዚአብሔር ሲሆን ነው፡፡ በአንድ ፊቱ እየሳቀ፣ በሌላው ይቀጣል፡፡ ባንድ ገፁ በርህራሄ እያለቀሰ፣ በሌላውኮስተር ይላል፡፡ ባንድ እጁ አበባ ይዞ፣ በሌላው ጅራፍ ይይዛል፡፡ ለመልካም ሥራ ሽልማት፣ ለጥፋት ደግሞ ቅጣት ያስፈልጋል፡፡”-- ሀገሬ ልጆቿን ለጅብ አስጥታ፣ በሮችዋን በርግዳ፣ የተኛች፤ አባወራ የሌላት…
Read 1715 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- 4,000 GHW ኤሌክትሪክ ለጎረቤት አገራት በመሸጥ፣ 220 ሚ. ዶላር ገቢ ተገኝቷል:: ወደፊትም በዚሁ ሂሳብ እንዲቀጥል የስምምነት ውል ተፈርሟል፡፡ ጥሩ ነው፡፡ - ለመግዛትስ? በየዓመቱ 4,000 GHW ከውጭ ኩባንያ በ300 ሚ. ዶላር ወጪ ለመግዛት የተዘጋጀ የስምምነት ውል ላይ፣ ካቢኔው ዛሬ ይወስናል?…
Read 8390 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለውጥ በተለይም አብዮት በሁለት ነገሮች ምክንያት ይመጣል፤ ይህም የቀደመው ወይም ያረጀው ሥርዓት ሊያበቃ ሲል ህሊናዊ (Subjective) እና ነባራዊ ሁኔታዎች የበቁና የደረጁ (matured) ሲሆኑ ነው፡፡ ህብረተሰቡ ጭቆናን የሚሸከምበት ጫንቃ ቆስሎ፤ አዲሱ የምርት ሀይሎችና አሮጌው የምርት ግንኙነት አልጣጣም ሲል፤ ኢኮኖሚውና ፖለቲካው ሲንገታገት፣…
Read 1222 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ፕ/ር መረራ ጉዲና፣ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ባደረጉት አጭር ቆይታ፣ ስለ አዲሱ የምርጫ ቦርድ፣ ስለ ቀጣዩ ምርጫና ስለ ፓርቲያቸው ዝግጅት--- እንደሚከተለው አውግተዋል፡፡ አዲሱን የምርጫ ቦርድ እንዴት አገኙት?ከድሮ የተሻለ ነው፡፡ ይሄ ምንም ጥያቄ የለውም፤…
Read 2726 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጥቂት ወደ ኋላየቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፤ ገና የሥልጣን መንበራቸውን እንዳሟሹ፣ በጊዜው የቀዝቃዛው ጦርነትን ማክተም ተከትሎ፣ የተፈጠረውን የኃይል አሰላለፍ ከግምት ወስጥ ያስገባ ቁመናን ለመላበስ ብዙ ማውጠንጠን ነበረባቸው፡፡ ኢትዮጵያን የመሰለ ግዙፍ ሀገር ለመምራት በለስ የቀናው ጠባብ ማኅበራዊ መሠረት ያለው ድርጅታቸው፤ከፊት ለፊቱ…
Read 2680 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 22 June 2019 11:18
“የገደለው ባልሽ፣ የሞተው ወንድምሽ፣ ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ
Written by ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
“--የትግራይ ህዝብ፣ ኢትዮጵያ ችግር ላይ ስትወድቅ ይጋፈጣል እንጂ “እናንተው ተወጡት” ብሎ ፊቱን የሚያዞር ራስ ወዳድ አይደለም፡፡ የትግራይ ህዝብ ለዚች ሀገር ከማንም በላይ ከፍ ያለ መስዋእትነት የከፈለ ህዝብ ነው፡፡ ኢትዮጵያን በመመስረቱ ሂደት ቀዳሚ ነበር፡፡ የኢትዮጵያን ሉዓላዊ ድንበር ሳያስደፍር ጠብቆ ኖሯል፡፡ ብዙ…
Read 2925 times
Published in
ነፃ አስተያየት