ነፃ አስተያየት
“ለሁሉም ጊዜ አለው” ብሏል ጠቢቡ፡፡ ለመምጣትም ጊዜ አለው፤ ለመሄድም ጊዜ አለው … የጥንቱ የኢየሩሳሌም ጠቢብ ምን ለማለት ፈልጎ እንደሆነ ለማስረዳት፤ በርካታ ምሳሌዎችን ዘርዝሯል፡፡ ቢሆንም ግን፤ በተለያየ ጊዜ የመጡና የሄዱ ሌሎች ጠቢባን፣ እንደየሃሳባቸውና እንደየዝንባሌያቸው፣ በተቀራረበም በተራራቀም መንገድ ተርጉመውታል፡፡ “ሁሉም ነገር ለበጎ…
Read 6874 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 08 June 2019 00:00
ቃለ ምልልስ ስለ አብን፣ የሽግግር መንግስት፣ የህገ መንግስት ለውጥ --- ኢንጂነር ይልቃል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያውያን ሃገር አቀፍ ንቅናቄ (እሃን) ከተመሠረተ ከአንድ ዓመት በላይ ቢያልፈውም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ሲያደርግ አይታይም፡፡ ለምን ይሆን? የፓርቲው መስራችና ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ ያብራራሉ፡፡ አገሪቱ ለገባችበት ውጥንቅጥና የጎሳ ፖለቲካ መፍትሄው፣ ሁሉን አሳታፊ የሽግግር መንግስት መመስረት ነው ይላሉ፡፡ ህገ መንግስቱ የሚሻሻልበት…
Read 1510 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--እስከ ዶክትሬት ዲግሪ ድረስ የሂሣብ መዝገብ አያያዝ (አካውንቲንግ) የሚያስተምሩና የሚያስመርቁ ዩኒቨርሲቲዎቻችን፤ለሌሎች አርኣያ መሆናቸው ቀርቶ የፋይናንስ ስርዓታቸው የተበላሸና የሙስና ካምፖች ከሆኑ፤ የሀሪቱን ችግር እንዴት አድርገው ሊፈቱ ይችላሉ? እንደኔ እንደኔ፤ ራሳቸውን በስርዓት ማስተዳደር የተሳናቸው ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት፣ ሀገርን የሚረከብ ብቁና ንቁ ትውልድ…
Read 1255 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅጽ 20፣ ቁጥር 1010፣ በግንቦት 17 ቀን 2011 ዓ.ል እትም፤ “በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ የተገነቡ ቤቶች ሊፈርሱ ነው” በሚል ርዕስ ያሰፈረቺው ዜና ነው፡፡ ጋዜጣዋ ዜናውን የዘገበቺው “ከተማዋን አስወርሬ ማለፍ አልፈልግም” ያሉትን የከተማዋን…
Read 1309 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• “የመጀመሪያውን ደረጃውን የጠበቀ ማረሚያ ቤት አሰርተናል • የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ ፖለቲካ ነፃ መሆን አለበት • ፖለቲከኞች፤ ህዝቡን ኮርቻቸው ማድረግ ማቆም አለባቸው • ማዕከላዊ ውስጥ አሳዛኝ ነገር ይፈፀም እንደነበር አውቃለሁ ፓስተር ዳንኤል ገ/ስላሴ ይባላሉ፡፡ ምርጫ 97ን ተከትሎ የታሰሩትን የቅንጅት አመራሮች…
Read 2869 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. በአሜሪካ እና በቻይና ባላንጣነት በሚፈጠር ዓለማቀፍ ማዕበል ውስጥ፣ አገራችን መንገዷን ለማሳመር መጠንቀቅ አለባት፡፡ 2. ከቻይና ጋር በወዳጅነት መቀጠል፣ ፀረ አሜሪካ ዝንባሌን ደግሞ ማስወገድ ከመከራ ያድናል፡፡ የአገራት ህልውና፣ ፈታኝ የሆነበት ዘመን ላይ ነን፡፡ ዛሬ ዛሬ ኢትዮጵያን የመሰለ የአገር፣ ህልውናው ሲቃወስ፣…
Read 9719 times
Published in
ነፃ አስተያየት