ነፃ አስተያየት

Rate this item
(5 votes)
የዛሬ አንድ ዓመት ተኩል ገደማ “ዩኒቨርሲቲዎቻችን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወይስ ከፍተኛ የዝርፊያ ተቋማት?” በሚል ርእስ አንዲት ጽሁፍ አዘጋጅቼ በጋዜጣም በኢንተርኔትም አሰራጭቻት ነበር፡፡ ጽሁፉን የተመለከተ አንድ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ወንድሜ፤ “የትምህር ነገር አሳሳቢ ነው፤ አንተም የበኩልህን አስተያየት ሰንዝር” ከሚል መልእክት ጋር የትምሕርት…
Rate this item
(7 votes)
 • የሥነምግባር ባዕድ እየሆንን ነው - ፖለቲካውም ምኑም ምኑም.... • ጠ/ሚ ዐቢይ በፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት፣ ዋናው የአገራችን የችግሮች ምንጭ የስነ ምግባር ብልሽት ነው፡፡ • ከእውነት ብርሃን፣ ከስኬት መንገድ፣ ከተከበረ ሕይወት መራራቅ ብቻ ሳይሆን መጣላት! እውነትንና እውቀትን የሚያከብር የአገራችን ጥንታዊ…
Rate this item
(6 votes)
ማስታወቂያ ወይም ማስተዋወቅ “ad vertere” ከሚለው የላቲን ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም፤ አእምሮን ወደ አንድ ምርት መሳብ/ሀሳብን ወደዚህ ምርት መቀየር ማለት ነው፡፡ ይህ የአንድን ሰው አእምሮአዊ አስተሳሰብና እምነት ወደ አንድ ምርት፣ አገልግሎት፣ ሀሳብ ለመሳብ ፤ ለማቅረብ ያለመ የማስተዋወቅ ድርጊት በዋናነት ሁለት…
Saturday, 13 October 2018 10:28

‹‹ሐቡልቱ ዱቢ››

Written by
Rate this item
(5 votes)
ፈረንሳዮች ‹‹አብዝቶ በተለወጠ መጠን፤ አብዝቶ ነባር መልኩን እንደያዘ ይቀጥላል›› የሚል ብሂል አላቸው፡፡ ይህ ብሂል ፈረንሳዮች፤ የኢትዮጵያን ፖለቲካ ከተመለከቱ በኋላ የቀመሩት ብሂል መሆኑን የሚነግረኝ ሰው ቢመጣ፤ ሳላንገራግር ልቀበለው ዝግጁ ነኝ፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጣም አሰልቺ ገጽታ አለው፡፡ ባለፉት 50 ዓመታት በኢትዮጵያ የፖለቲካ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሳምንት አራቱ የኢህአዴግ ድርጅቶች በየፊናቸው፣ የየራሳቸውን ጉባኤዎች ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን ከስያሜና የደንብ ማሻሻያዎች በተጨማሪ፣ አዳዲስ ወጣቶችን ወደ አመራር ደረጃበማምጣት፣ ከሌላው ጊዜ በተለየ ውጤት መጠናቀቁን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ባለፉት ሦስት ቀናት ደግሞ አገሪቱን ለ28 ዓመታት የመራው ገዢ ፓርቲ፤ ለራሱም ሆነ ለአገሪቱ…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያዊነት ላይ ውይይቶች ተደርገው፣ የህግ መቋጫ ማግኘት አለበትወደድንም ጠላንም ኢትዮጵያውያን አብረን ለመኖር የተፈረደብን ነንሁላችንም ወደ ኢትዮጵያዊነት አሰባሳቢ ማንነታችን መመለስ አለብንየዜግነት ፖለቲካን እንደ ሩቅ ጊዜ ግብ ነው የማየአቶ ዩሱፍ ያሲን ይባላሉ፡፡ የተወለዱት በቀይ ባህር ዳርቻ ቲዖ በምትባል መንደር ነው፡፡ ትምህርታቸውንም በአስመራ…