ነፃ አስተያየት
• ከምንረዳ ይልቅ ሰርተን መኖር የምንችልበትን ሁኔታ ይመቻችልን • ከ20 ዓመት በላይ ለፍቼ ያፈራሁት ሀብት ከእጄ ወጥቷል • እህል የጫነ መኪና ነው በናፍቆት እየተጠባበቅን ያለነው • በአንድ ጀምበር ወደ ራሽን ጠባቂነት ተለውጫለሁ በኦሮሚያና በሶማሌ ድንበር አካባቢ የተፈጠረውን ደም አፋሳሽ ግጭት…
Read 1643 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 13 January 2018 15:18
መቼ ነው፣ የቢሊዮን ብሮችን ከንቱ ብክነት የምናስቆመው? ወይስ በራሱ እድል ይስተካከላል?
Written by ዮሃንስ ሰ
.የመንግስት ፕሮጀክቶችና ቢዝነሶች በከንቱ የሚያባክኑት ሃብት፣ አገርን ያቃወሰ ችግር ነው ይላል - የኢህአዴግ መግለጫ።.ከዚያስ? በፌደራል ብቻ ሳይሆን፣ በየክልሉም የመንግስት ቢዝነሶችና ፕሮጀክቶች እንደሚስፋፉም እቅዱን ገልጿል - ራሱ ኢህአዴግ። .የእስከዛሬው የሃብት ብክነት መፍትሄ ሳያገኝ፣ ለሌሎች በርካታ የሃብት ብክነቶች አዲስ እቅድ ማውጣት ምን…
Read 3277 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በማህበራዊ ሚዲያዎች የፖለቲካ ጉዳዮችን በመሄስ፣ ጥናትን መነሻ ያደረጉ ፅሁፎችን በማቅረብ እንዲሁም ወቅታዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን በመተንተን የሚታወቁት የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ወሊሶ ካምፓስ መምህሩ አቶ ስዩም ተሾመን፤ በሀገሪቱ ፖለቲካዊ ቀውሶች፣ በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች እንቅስቃሴና አካሄድ እንዲሁም የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫና…
Read 2803 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ባለቤቴም፣ በኔ ምክንያት ከመደበኛ ስራው ተፈናቅሎ በችግር ላይ ነው ያለው፡፡ በአጠቃላይ በኔ መታሰር ቤተሰቤ ተጎሳቁሏል፣ ቤተሰቤ ተበትኗል፡፡ የነበረው እንዳልነበር ሆኖ ነው የጠበቀኝ፡፡--” ቀለብ ስዩም ወይም አስቴር ስዩም በመባል ትታወቃለች፡፡ የ28 ዓመት ወጣት ነች፡፡ አርማጭሆ ተወልዳ ያደገችው ወጣቷ፤ ገና የ12ኛ ክፍል…
Read 5527 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ለአንድ ዓመት ይዘልቃል ብሎ ያወጣውን የፀጥታ ዕቅድ የአንድ ወር ቆይታ በተመለከተ ባለፈው አርብ ታህሳስ 27 ቀን 2010 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ግምገማ የተደረገ ሲሆን የግምገማውን ውጤት አስመልክቶም ባለፈው ማክሰኞ የመከላከያ ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈርጌሳ፣ ለመገናኛ ብዙኃን ማብራሪያ…
Read 1667 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከ17 ቀናት ስብሰባ በኋላ ያወጣው መግለጫ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት የነበረውን ያህል የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል፡፡ የአራቱ ብሔራዊ ድርጅቶች ሊቀ መናብርት በስብሰባው የተደረሰበትን ውሳኔ በዓይነቱ ልዩና ታሪካዊ ብለውታል፡፡ ሌሎችስ? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፤ ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞችና የህግ…
Read 2835 times
Published in
ነፃ አስተያየት