ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
 • ህወሓት የበላይ ለመሆን አዲስ ሀሳብና አቅም የለውም • የህዝቡ ችግር የእርስ በእርስ ግንኙነት ሳይሆን የዲሞክራሲ ነው • ከኢትዮጵያ አንድነት ይልቅ ልዩነት ከሚገባው በላይ ተሰብኳል የአረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት ፓርቲ ም/ሊቀ መንበር አቶ ጎይቶም ፀጋዬን፣ በወቅታዊ የፖለቲካ ችግሮች፣ በብሔርተኮር ግጭቶች…
Rate this item
(2 votes)
(ውጥረት--ስጋት---ፍርሃት---አለመተማመን) • ዝም ብለን “ኢትዮጵያ የቃል ኪዳን ሀገር ነች” ማለቱ አያዋጣም • የፖለቲካ አስተዳደር ምልክቶች፣ግንብ ሆነው ሊያራርቁን አይገባም • አሁን እየታየ ያለው የብሄር ግጭት አዝማሚያ እጅግ አሳሳቢ ነው • ብሔርተኝነቱ በሁሉም አቅጣጫ ፈሩን እየለቀቀ ነው ከሰሞኑ በአገሪቱ የተለያዩ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች…
Rate this item
(0 votes)
 “--የኦሮሞ ህዝብ መሰረታዊ ጥያቄ፣ የቁመቱን ያህል ጃኬት ማግኘት ነው፡፡ ለሱ ቁመት የሚሆን ጃኬት ማግኘት ነው ጥያቄው፡፡ የስልጣን፣ በሀብት የመጠቀም፣ መብቱ ተከብሮለት የመኖር ጥያቄ ነው፤ የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ከእነዚህ ጥያቄዎች ባለፈ፣ ልገንጠል ብሎ ጠይቆ አያውቅም፡፡ የኦሮሞ ፖለቲከኞች ብለዋል፤ ግን…
Rate this item
(1 Vote)
ኦቦ ለማ መገርሳ ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ውስጥ በመንግስት ወታደሮች ለተገደሉ ዜጎች የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ የክልሉ መስተዳደር የወታደርን ጣልቃ ገብነት እንዳልጠየቀና ግድያውን የፈፀሙ አካላትም ለህግ እንደሚቀርቡ ተናግረዋል፡፡ የኦቦ ለማ ንግግሮች፤ የኢህአዴግን የበርካታ ዓመታት፣ አካሄድና አቋም ለምናውቅ ሰዎች፣በእጅጉ አስገራሚ እየሆነ ነው፡፡ ሰውየው…
Rate this item
(7 votes)
 ስታድዮም የጦር አውድማ ለመሆን ዝግጅት የሚጠናቀቀው መቼ ይመስላችኋል? የስታድም ትልቁና ዋናው ነገር፣ “ብቃትን አጉልቶ የሚያሳይ የስፖርት ውድድር” እንደሆነ የተረሳ ጊዜ ነው። ስታድዮም የምገባው “የቲፎዞዎች ቀልድ፣ የተመልካቾች ጨዋታ ስለሚያዝናናኝ ነው”… እንዲህ ሲባል የሰማችሁ ጊዜ፣ ከትንሽ ጊዜ በኋላ፣ ነገር እንደሚበላሽ ጠብቁ።“የስፖርት ብቃት፣…
Rate this item
(3 votes)
በቅርቡ የገዢው ፓርቲ የኢህአዴግ አባል ድርጅት የሆነው ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ በትግራይ ክልል ርዕሰ መዲና መቐለ፣ 35 ቀናትን የፈጀ ድርጅታዊ ግምገማ አካሒዶ ማጠናቀቁን ድርጅቱ ባወጣው የአቋም መግለጫ አስታውቋል፡፡ ህወሓት እራሱን የገመገመው ባለ 59 ገፅ፣ የድርጅቱን ቁመና…