ነፃ አስተያየት
“ኳሱ አሁንም በኢህአዴግ ሜዳ ላይ ነው ያለው” አቶ ሙላቱ ገመቹ (አንጋፋ ፖለቲከኛ) በኢህአዴግ የፖለቲካ ባህል የቱንም ያህል አስገዳጅ ሁኔታ ቢፈጠር ከፓርቲም ሆነ ከመንግስት ኃላፊነት በፈቃደኝነት መልቀቅ የተለመደ አይደለም፡፡ ለዚህም ነው ባለፈው ሰሞን የአፈጉባኤ አባዱላ ገመዳ አሁን ደግሞ የአቶ በረከት ስምኦን…
Read 3318 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በጥራት ደረጃው፣... ወረድ ያለ ቡና፣... በኪሎ ከ100 እስከ 150 ብር እየተሸጠ • በጥራት የላቀ፣ በዓለም ደረጃ ተመራጭ የሆነ ቡና ግን፣ በኪሎ 3 ዶላር! 80 ብር! • ይሄ የስነምግባርና የፍትህ ጉድለት... የመንግስት ብቻ አይደለም! • እንዳሰኛቸው መንገድ በመዝጋትና ንግድን በማሰናከል፣...…
Read 3895 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የአማራ ሕዝብ የእኛ ሕዝብ ነው፡፡ የትግራይ ሕዝብ የኛ ህዝብ ነው፡፡ የሲዳማ፣ የሶማሌ፣ የአኙዋክ፣ የጉራጌ፣ የአፋር፣ የቤኒሻንጉል - ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ሁሉ የእኛ ሕዝቦች ናቸው፡፡--” ሀገራችን ኢትዮጵያ ብዙ የተሰሩ መዝሙሮች ያደመጠች፣ እንቡጥ ህልሞች ያየች፣ ግና መዝሙሯን በሙሾ፣ እምቡጥ ህልሞችዋን በጭንገፋ…
Read 9109 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· “ሥርዓቱ ፌደራል እንዲሆን በድሬደዋ ፍላጎቱ ዝቅተኛ ነበር” · “የሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ ለህዝብ ውይይት አልቀረበም” · “አባዱላ ገመዳ ለእኔ አሁንም ጀነራል ናቸው” ህገ መንግስቱን ከማርቀቅ አንስቶ እስከ ማፅደቅ በነበረው ሂደት ወሳኝ ሚና የነበራቸው የቀድሞ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤የሰነድ ማስረጃዎችን…
Read 5277 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• መዳን ከፈለግን ግን፤ ዙርያችንን አስተውለን፣ የሚሆነውን እናድርግ!• ስለ ሰሜን ዋልታ በረዶ መቅለጥና አለመቅለጥ የምንጨነቅ ከሆነ፣ አንድንም!• “የአለም ሙቀት ናረ” እየተባለ ፋብሪካ መዝጋትና ሚኒባስ ታክሲዎችን ማክሰር? ለምን? እርዳታ ለማግኘት?• “የአሜሪካና የአውሮፓ እርዳታ፣... እንዲጨምር” መጠበቅም ሆነ መጠየቅ፣ ሞኝነት ነው! እነሱም እየተናጉ…
Read 3668 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዘንድሮው አሥረኛ የሰንደቅ አላማ ቀን ጥቅምት 6 ቀን 2010 ዓ.ም ይከበራል፡፡ የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ አማኑኤልአብርሃም ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፤የዘንድሮ በአል “ራዕይ ሰንቀናል ለላቀ ድልተነስተናል” በሚል መሪ ቃል ይከበራል ብለዋል።“የኢትዮጵያ ህዝብ የትግል ታሪክና የኢትዮጵያህዳሴ”…
Read 5918 times
Published in
ነፃ አስተያየት