ነፃ አስተያየት
እንጀራችንስ እየሰፋ እየበረከተ ነው?የእህል ምርት ምን ያህል ወረደ? ምን ያህል ተሻሻለ?የኢትዮጵያ የሕዝብ ቁጥር፣ ዘንድሮ ከጃፓን በተጨማሪ ከሜክሲኮም በልጦ፣ ከዓለም ዐሥረኛ ደረጃ ላይ እንደሚቀመጥ የዩኤን መረጃዎች ይነግሩናል።ከአራት ዓመት በኋላ ደግሞ፣ ከራሺያም አልፈን እንሄዳለን። ይሄ አስቀድሞ የታወቀና ያለቀለት ጉዳይ ነው ማለት ይቻላል።…
Read 318 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፍኖተ ካርታው፣ ከ”ዕውቀት” ጋር ብርቱ ጸብ አለው። “ዕውቀት ላይ ያተኮረ ትምህርት” እንደ አገር ጠላት ነው የተቆጠረው።“ፈተና” ላይ መበርታት ደግሞ፣ ለዕውቀትና ለብቃት ደረጃ ክብር መስጠት ነው። ይሄ ነውር ነው - በፍኖተ ካርታው መነጽር። የሚኒስትሮች ስብሰባ እንዲህ ነው? ለአገሪቱ ካቢኔ የሚቀርቡ የግማሽ…
Read 461 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአዲስ ዋልታው ጋዜጠኛ ስሜነህ ባይፈርስ ቅዳሜ የካቲት 16 ቀን 2016 ዓ.ም ለንባብ በበቃው አዲስ አድማስ ጋዜጣ “ ‘ፍለጋው አያልቅም…’ የአዲስ ዋልታ የውህደት ፖለቲካ “ የሚል ጽሁፍ አቅርቦ በተለይ “የአዲስ ዋልታ የውህደት ፖለቲካ” የሚለው ሀሳብ ስቦኝ አነበብኩት ። ጋዜጠኛው “ከወንጭፍ” ጋዜጣ…
Read 775 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይሓ እና አክሱም፣ ላሊበላ እና ጎንደር፣ ዓምና ካቻምና ስማቸው ሲነሣ የነበረው በሥልጣኔ ታሪክና በቅርስ ሳይሆን በጦርነት ነው።በእርሻ ምርታማነትና በእህል ንግድ ስማቸው መነሣት የነበረባቸው የምዕራብ ጎጃምና የወለጋ፣ የደብረማርቆስና የነቀምት አካባቢዎችስ?የኢትዮጵያ የሥልጣኔ ታሪክ፣ “እንደ አዲስ እያደር ይደምቃል” ተብሎ ቢገለጽ እውነት ነው። “ይሄ…
Read 193 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የይሓ ቤተ መቅደስ አስደናቂ ቅርስ ነው። ከዚሁ አጠገብ ሌላ ሕንጻ በጥንት ዘመን ተገንብቶ እንደነበር የፍርስራሽ ምልክቶች ይጠቁማሉ። ነገር ግን፣ በቂ ምርምር ሳይካሄድበት እስከ 2009 ድረስ ቆይቷል።ቀደም ሲል በተደረጉ አነስተኛ ጥናቶች አማካኝነት የተወሰኑ መረጃዎች መገኘታቸው ግን አልቀረም። እንዲያም ሆኖ፣ የይሓ ግንባታ…
Read 445 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 March 2024 21:01
ይድረስ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወያኔ” የሚል ቃል የፓርቲ ስያሜ ማድረግ በህግ ሊከለከል ይገባል
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 እና ይህንን አዋጅ ተከትሎ በወጣው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን መሠረት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት በአድናቆት የሚታዩ እና ከበሬታ የሚገባቸው መሆኑን ሳልገልጽ ባልፍ ንፉግነት ይሆንብኛል፡፡የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ…
Read 405 times
Published in
ነፃ አስተያየት