ነፃ አስተያየት
ብዙዎች እንደሚስማሙት ይህ ወቅት ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን ትልቅ የፈተና ወቅት ነው፡፡ መሻገራችን አይቀርም - እንሻገረዋለን፡፡ እስከምንሻገረው ግን ብዙ ብዙ መስዋእትነት ያስከፍለናል፡፡ ሰሞኑን በሀገራችን በርካታ ሁኔታዎች ተከስተዋል:: ከእነዚህ ክስተቶች መካከል ጎላ ያሉ ናቸው ብየ ባሰብኳቸው ላይ በዚች መጣጥፍ ትኩረት ላደርግባቸው ወደድሁ፡፡ በየንዑስ…
Read 9369 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጎማ ማቃጠል፣ መንገድ መዝጋት፣ ንብረት ማውደም፣ ሰዎችን መደብደብና መሳደብ … ለቄሮ ኦሮሞን ትልቅ ማድረግ ሳይመስለው አልቀረም፡፡ እንዲህ ያለው ተግባር ግን ታላቁን የኦሮሞ ህዝብ፣ አቃፊውን የኦሮሞ ማህበረሰብ በዓለም ፊት ማዋረድ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ቀትር ላይ ለገጣፎ ንግድ ባንክ አጠገብ፣ አንድ…
Read 9960 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መቼም ለጤናዎት እንደምን አሉ ብዬ አልጀምር ነገር፣ የአካል ደህንነትዎን እያየሁት ነው፡፡ የመንፈስዎን ደግሞ መገመት ይቻላል:: ኢትዮጵያን የሚያህል ሀገር፣ ከመቶ ሚሊዮን ህዝብ ጋር መምራት ከባድ እንደሆነ ለመረዳት አይቸግርም፡፡ ክቡር ሆይ፤ እርስዎ ወደዚህ መንበር ከመጡ በኋላ ሀገራችን ብዙ ተስፋ የጫሩ ሥራዎች ተከናውነዋል፡፡…
Read 1755 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሰሞኑን ትኩረት ከሳቡ ሀገራዊ ጉዳዮች አንዱ የአቶ ጀዋር ሙሐመድና የፌዴራል ፖሊስ ውዝግብ ሲሆን፤ ይህንን ተከትሎ የተከሰተው ሁከትና ብጥብጥ የዓለም መገናኛ ብዙሃን ትኩረት ስቧል፡፡ የእኔም ብዕር በዚሁ ጉዳይ ላይ አነጣጥራለች፡፡ በዚህ መጣጥፍ በዋናነት ሁለት ጥያቄዎችን በማንሳት ምላሽ ለመስጠት እሞክራለሁ፡፡ የመጀመሪያው ጥያቄ፤…
Read 9705 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ፌደራል ፖሊስን ተጠያቂ አድርገዋል - “ለውጥ ያመጣነው ገድለን ሳይሆን ሞተን ነው” የጠ/ሚኒስትሩን የፓርላማ ንግግር ተከትሎ ለሊት ላይ የግል የጥበቃ ሀይሎቹ “ግቢውን ለቃችሁ ውጡ” መባላቸውን የሚናገሩት አክቲቪስትና የኦኤም ኤን ቴሌቪዥን ጣቢያ ዳይሬክተር አቶ ጀዋር መሐመድ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ “የፌደራል ፖሊስ…
Read 5598 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ራሱን “እኔ ሰው ነኝ” ብሎ የሚገልፀው የፍልስፍና ምሁሩ ወጣት ዮናስ ዘውዴ፤ በአሁኑ ወቅት በፍልስፍና የዶክትሬት ድግሪውን እየሠራ ይገኛል፡፡ ከደብረብርሃን መምህራን ኮሌጅ በመምህርነት፣ በከፍተኛ ዲፕሎማ የተረመቀው ዮናስ፤ በሶሲዮሎጂና ሶሻል ወርክስ ከጅማ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ድግሪውን አግኝቷል:: ከኢቫንጀሊካል ቲዎሎጂ ኮሌጅ የመጀመሪያ ድግሪ በቲዎሎጂ…
Read 3534 times
Published in
ነፃ አስተያየት