ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
(ህገ መንግስቱን ማሻሻል ወይስ መለወጥ??) • *ህገ መንግስት፤ መንግስትን ማሰርያ እንጂ ህዝብን ማሰርያ አይደለም • *ከገዥዎቹ ህግ የሚሰጠው ህዝብ ምንጊዜም ባሪያ ነው • *ማንኛውም ህግ ወደ ህዝብ ማነጣጠር የለበትም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የአገሪቱ ህገ መንግስት መሻሻል…
Rate this item
(2 votes)
የጥላቻ ንግግርን ለማስቆም በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን ማቀብ ላይ ያነጣጠረ ሕግ እየተረቀቀ መሆኑን ተከታትለናል፡፡ ይሁን እንጂ የፌስቡክ ችግር ሁሌም ወቅታዊ ስለሆነ የሕግ ማዕቀፍ በማውጣት ብቻ የሚፈታ እንዳልሆነ በዓለም ላይ በቂ ተሞክሮ አለ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሕግ ዛሬ የገጠመንን ጊዜአዊ…
Rate this item
(1 Vote)
• ውይይት፣ በጭፍን ሲጋጋል፣ በራሱ ጊዜ፣... እውነትን፣ ሃሳብንና እውቀትን ይወልዳል? የሚወልድ አስመስለነዋል። ለዚህ በሽታ፣ የፕ/ት ሣህለወርቅ ንግግር ፍቱን መፍትሄ ነው።• ለውጥ፣ በዘፈቀደ ሲቀጣጠል፣ በራሱ እድል፣... ጠቃሚ፣ የሚያዋጣና የሚያዛልቅ ለውጥ ይሆናል? ይዘት ያላቸው የጠ/ሚ ዓብይ እቅዶች ደግሞ አሉ። • ዲሞክራሲ እንደፍጥርጥሩ…
Rate this item
(1 Vote)
•ሶማሊኛ ቋንቋ የሚናገር ኢትዮጵያዊ የፓርቲያችን አባል መሆን ይችላል•ሰው ለራሱ የሚፈልገውን ነፃነት ለሌላው የመፍቀድ ባህል ቢለመድ መልካም ነው • እንደ አገር የሃሳብ ልዩነትን ማክበርና መቻቻል ላይ መስራት ይጠበቅብናል (አቶ ሙስጠፌ ሙህመድ ኡመር፤ የሶማሌ ክልል ም/ፕሬዝዳንት)እ.ኤ.አ በ1973 ዓ.ም ከክልሉ ርዕሰ ከተማ ጅግጅጋ…
Rate this item
(2 votes)
-እውቀት ስሜታዊነትን ካላሸነፈ፣ ጥበብን ካልያዘ፣ አገር ያፈርሳል-በስመ ህጋዊነት የሚወሰድ አቅል ያጣ ድርጊት ለውጡን ይጐዳል -በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባን አጀንዳ አድርጐ ማቅረብ ጤናማ አይደለም -የመንግስት ኃላፊዎች እርስ በርስ መናበብ አለባቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይና በለውጥ አመራሩ የለውጥ እንቅስቃሴ ተስፋ ከሰነቁ አንጋፋ…
Rate this item
(0 votes)
ወንድና ሴት ተቃራኒዎች ናቸው ይባላል፡፡ ከእሱ ይልቅ የሚበልጠው የማይሽረውና ዘለዓለምም ፀንቶ የሚኖረው ተፈላላጊነታቸው ነው፡፡ አለምን አለም ያደረጓትና፣ አለምን የተሸከሟት ሁለቱ ምሰሶዎች ወንዱና ሴቷ ናቸው፡፡ ዘመን እያዘመነ የመጣው፣ እንዲዘመነም የሚቀጥለው በሁለቱ መፈላለግ በሚተካው ትውልድ ነው፡፡ መፈላለጋቸው ግን ለሕግና ለሥርዓት የተገዛ ሊሆን…