ነፃ አስተያየት
(ህገ መንግስቱን ማሻሻል ወይስ መለወጥ??) • *ህገ መንግስት፤ መንግስትን ማሰርያ እንጂ ህዝብን ማሰርያ አይደለም • *ከገዥዎቹ ህግ የሚሰጠው ህዝብ ምንጊዜም ባሪያ ነው • *ማንኛውም ህግ ወደ ህዝብ ማነጣጠር የለበትም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የአገሪቱ ህገ መንግስት መሻሻል…
Read 1992 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የጥላቻ ንግግርን ለማስቆም በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን ማቀብ ላይ ያነጣጠረ ሕግ እየተረቀቀ መሆኑን ተከታትለናል፡፡ ይሁን እንጂ የፌስቡክ ችግር ሁሌም ወቅታዊ ስለሆነ የሕግ ማዕቀፍ በማውጣት ብቻ የሚፈታ እንዳልሆነ በዓለም ላይ በቂ ተሞክሮ አለ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሕግ ዛሬ የገጠመንን ጊዜአዊ…
Read 1311 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ውይይት፣ በጭፍን ሲጋጋል፣ በራሱ ጊዜ፣... እውነትን፣ ሃሳብንና እውቀትን ይወልዳል? የሚወልድ አስመስለነዋል። ለዚህ በሽታ፣ የፕ/ት ሣህለወርቅ ንግግር ፍቱን መፍትሄ ነው።• ለውጥ፣ በዘፈቀደ ሲቀጣጠል፣ በራሱ እድል፣... ጠቃሚ፣ የሚያዋጣና የሚያዛልቅ ለውጥ ይሆናል? ይዘት ያላቸው የጠ/ሚ ዓብይ እቅዶች ደግሞ አሉ። • ዲሞክራሲ እንደፍጥርጥሩ…
Read 6370 times
Published in
ነፃ አስተያየት
•ሶማሊኛ ቋንቋ የሚናገር ኢትዮጵያዊ የፓርቲያችን አባል መሆን ይችላል•ሰው ለራሱ የሚፈልገውን ነፃነት ለሌላው የመፍቀድ ባህል ቢለመድ መልካም ነው • እንደ አገር የሃሳብ ልዩነትን ማክበርና መቻቻል ላይ መስራት ይጠበቅብናል (አቶ ሙስጠፌ ሙህመድ ኡመር፤ የሶማሌ ክልል ም/ፕሬዝዳንት)እ.ኤ.አ በ1973 ዓ.ም ከክልሉ ርዕሰ ከተማ ጅግጅጋ…
Read 2604 times
Published in
ነፃ አስተያየት
-እውቀት ስሜታዊነትን ካላሸነፈ፣ ጥበብን ካልያዘ፣ አገር ያፈርሳል-በስመ ህጋዊነት የሚወሰድ አቅል ያጣ ድርጊት ለውጡን ይጐዳል -በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባን አጀንዳ አድርጐ ማቅረብ ጤናማ አይደለም -የመንግስት ኃላፊዎች እርስ በርስ መናበብ አለባቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይና በለውጥ አመራሩ የለውጥ እንቅስቃሴ ተስፋ ከሰነቁ አንጋፋ…
Read 1499 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ወንድና ሴት ተቃራኒዎች ናቸው ይባላል፡፡ ከእሱ ይልቅ የሚበልጠው የማይሽረውና ዘለዓለምም ፀንቶ የሚኖረው ተፈላላጊነታቸው ነው፡፡ አለምን አለም ያደረጓትና፣ አለምን የተሸከሟት ሁለቱ ምሰሶዎች ወንዱና ሴቷ ናቸው፡፡ ዘመን እያዘመነ የመጣው፣ እንዲዘመነም የሚቀጥለው በሁለቱ መፈላለግ በሚተካው ትውልድ ነው፡፡ መፈላለጋቸው ግን ለሕግና ለሥርዓት የተገዛ ሊሆን…
Read 1152 times
Published in
ነፃ አስተያየት