ነፃ አስተያየት
Saturday, 09 February 2019 12:27
ታሪክ እራሱን ቢደግምም እድል የሚሰጠን ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው ከሙሼ ሰሙ
Written by Administrator
የዛሬ 9 ወር በምርጫ ዶ/ር አብይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ያደረገው የኢህአዴግ ጉባኤን ተከትሎ የተዋቀረው አዲስ ካቢኔ በኃላፊነት ስራውን ከጀመረ 6 ወር አስቆጥሯል፡፡ ካቢኔው ከተዋቀረ በኃላ በወቅቱ መነሳት የሚገባቸው ጉዳዮች ቢኖሩም፣ ሂደቱን ገና በጥሬው መፈተሸ ገንቢ አለመሆኑ ግልጽ ነበር፡፡ ሂደቱን በጥሞና ተከታትሎ…
Read 1565 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አሮጌው ህወሃት መራሽ ኢህአዴግ፤ ከአዕላፍ ነቀፌታዎቹ አንዱ በሰብዓዊ መብት ላይ ያለው እንደ ዱር አውሬ የሚቃጣው አቋሙ ነበር፡፡ ኢህአዴግ በራሱ ህዝብ ላይ ያደረሰው አረመኔያዊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በዓለም ላይ በእርኩስነታቸው ከሚታወቁ መንግስታት ተርታ ሳያደርገው አይቀርም፡፡ ቀዳሚ የሚሆንበት አበይት ምክንያት በዓለም ታሪክ…
Read 1546 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፉት 27 ዓመታት የአማራ ህዝብ በእጅጉ ተበድሏል፤ ተሰዷል፣ ተገርፏል፣ ተገድሏል-----ማንነቱን እንዲክድ ተደርጎ ተሸማቋል፡፡ በእነዚህ ጊዜያት ከአቅሙ በላይ የታቀደና የተደራጀ የሚመስል ብሔር ተኮር ጥቃት ተሰንዝሮበታል። ግን እጅ አልሰጠም፡፡ ጠላቶቹ እንደሚመኙት አልሆነላቸውም፡፡ ምንም ያህል መስዋዕትነቱ ቢበዛም ጸንቶ ነው የዘለቀው፡፡ የአማራ አባቶች፣ እናቶችና…
Read 7125 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 February 2019 14:57
ጃዋር ሆይ! - ኧረ እየተስተዋለ!!!
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ሞኑን በማህበራዊ ሚዲያው ትኩረት ተሰጥቷቸው የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆነው ከከረሙት ጉዳዮች አንዱ የትውልደ ኢትዮጵያዊው ባለሃብት የሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ከእስር መፈታት ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ ሁለት ሃሳቦች ሲንጸባረቁ ነበር፡፡ በአንድ በኩል፤ ሼህ ሙሐመድ ከአንድ ዓመት እስር በኋላ በመፈታታቸው ደስታቸውን የሚገልጹ…
Read 2826 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተቀየረውን ኢህአዴግ፣ ከከራሚው ኢህአዴግ የሚለየው አንድ ቁም-ነገር፣ ለተቀናቃኞቹ የሚያሳየው ሆደ-ሰፊነት ነው፡፡ ይህ አካሄዱ ብዙ የፖለቲካ ትርፍ የሚሰበስብበት አዋጭ መንገድ ነው፡፡ አዲሱ ኢህአዴግ ሊመሰርተው እንደሚሞክረው አካታች ፖለቲካዊ ንፍቀ-ክበብ፤ አማራጭ ፖሊሲ ይዞ መጥቶ፣ ሰርቶ ለማሸነፍ ለተፈጠረ የፖለቲካ ሃይል ብቻ የሚመች ነው፡፡ የወትሮው…
Read 1488 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ቁልፍ ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? • የኢትዮጵያ ለውጥ በምስራቅ አፍሪካ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራል? ከፍተኛ የሥነ ትምህርት ባለሙያ ቢሆኑም ይበልጥ የሚታወቁት በፖለቲከኛነታቸው ነው፡፡ የመኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የየትኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል አይደሉም፡፡ በውጭ…
Read 6451 times
Published in
ነፃ አስተያየት