ነፃ አስተያየት
የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕ/ር መረራ ጉዲና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጋር በግላቸው የጀመሩትን የመብት ትግል ከሞላ ጎደል በአሸናፊነት እያጠናቀቁት ያሉ ይመስላል፡፡ ካለፈው ሃምሌ ወር ጀምሮ ወደ መደበኛ የማስተማር ሥራቸው መመለሳቸውን ይናገራሉ፡፡ ያልተከፈላቸው የአንድ ዓመት ደሞዝ እንዲከፈላቸውም የትምህርት ክፍሉ ለሚመለከተው…
Read 1469 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• አገር ተሳከረ። ኑሮ ከሰረ። የሰው ሕይወት ረከሰ። • ዘረኝነት እየተዋዛ የአገሬው ምሳና እራት እስኪመስል ድረስ ቢሳካላቸው፣... ወይም ዘረኝነት በጥሬ እንደ ሰደድ እሳት አገሬውንከዳር ዳር እስኪያነድ ድረስ ምኞታቸው ቢሟላ፣... ከዚያስ አመድ ለመሆን ነው? ቢሳካልን ምን ይውጠናል?” ብለው አያስቡም ማለት ነው።…
Read 8502 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ያልተገባ ቅስቀሳ በማድረግ ህዝብን ወደ ጦርነት መግፋት ፈጽሞ ሊፈቀድ አይገባውም • ሀገርን በእልህ ለማፍረስ ከመጣደፍ፣ መንግስት በሆደ ሰፊነት መደራደር አለበት • የትግራይ ፖለቲከኞች፤ ህዝቡን 360 ድግሪ ተከበሃል እያሉ እያስጨነቁት ነው የህወሓት መሥራችና የ”አረና” አመራር የነበሩት አቶ ገብሩ አስራት፤ በወቅታዊ…
Read 10147 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሃያ ሰባት አመታት የህወሓት/ኢህአዴግ አምባገነናዊ ስርዓት የኖረው የሃገራችን ህዝብ፤ በትግሉ የህወሓትን የበላይነት ከኢትዮጵያም ከኢህአዴግም ትከሻ ማሽቀንጠርን ችሏል፡፡ ስልጣን እየጣመው የቀረበት ህወሓት፤እሱ የማይዘውራት ኢትዮጵያ በሰላም ውላ ማደሯን የሚወድ አይመስልም፡፡ በስልጣን ዘመኑ “እኔ ከሌለሁ ሃገር ይፈርሳል” እያለ ሲያስፈራራ ስለኖረ፣ እሱ በሌለበት ሃገር…
Read 101530 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ፖለቲከኞቻችን አለመዘመናቸው ነው ችግር ውስጥ የከተተን • የእርቅ ዘመን መጥቷል፤ቁጭ ብለን ልንወያይ ልንማማር ይገባል • በአዲስ ዘመን ላይ አሮጌ የፖለቲካ ባህል ነው የምናጫውተው ለሃገሪቱ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ አደረጃጀት እና አመሰራረት ባህልን ያስተዋውቃል የተባለውን ከአርበኞች ግንቦት 7፣ ከሰማያዊ፣ ከኢዴፓ ጋር…
Read 3244 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የታሪክ ምሁሩ የሚያዋጣን “ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት” ነው ይላሉ “ሁላችንም የአንድ አባት ልጆች ነን” የሚሉት ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣ፤ የታሪክ አረዳዳችን መታረቅ አለበት ይላሉ፡፡ ቋንቋችን መግባቢያ እንጂ ዘራችን አይደለም ሲሉ የሚሞግቱት ፕሮፌሰሩ፤ ”በዘርማ ሁላችንም የኢትዮጵያ ልጆች ነን” ባይ ናቸው፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ…
Read 1810 times
Published in
ነፃ አስተያየት