ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ ውስጥ፣ በጣም ከባዱ ስራ ምንድነው? ሰላም ማግኘት? ከድህነት መገላገል? ነፃ ምርጫ ማካሄድ?... ምኑ ተጠርቶ ምኑ ይቀራል! አብዛኛው ስራ እንደ ትልቅ ሸክም ሆኖ የሚታየንና መከራ የሚሆንብን ግን፣ በተፈጥሮው ከባድ ስራ ስለሆነ አይደለም። ስራው ከባድ ባይሆን እንኳ፣... በዚህም በዚያም ብለን፣ ከላይም…
Read 6321 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አዲስ አድማስ ቢሮ ማቅናት ነበረብኝ፡፡ ነገሩ ግን እንዳሰብኩት ቀላል አልነበረም፡፡ ዕለቱ ረቡዕ ነበር። መንገዱ ቀይ የማዕረግ ልብስ በለበሱ የወታደራዊ ማርሽ ሙዚቀኞች ተሞልቷል፡፡ የሚቀመስ ነገር ባፌ አደረግኩና ታክሲ ለመያዝ ሞከርኩኝ፡፡ የማታይሰብ ነበር፡፡ ለታክሲ ወረፋ የሚጋፋው ህዝብ ቁጥር ህልቆ መሣፍርት የለውም፡፡ በፊንፊኔ…
Read 1347 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የብሔር ፖለቲካ ሁልጊዜ ጥርጣሬን እንጂ መተማመንን አያመጣም • ሁላችንም የምንመኛትን ኢትዮጵያ፣በተናጠል በመሯሯጥ አንፈጥራትም • እርቁ ለወጣቶቻችን የሞራል ልዕልናን የሚያመጣ መሆን አለበት • እርቅ ለከባድ ወንጀል አቋራጭ ማምለጫ መሆን የለበትም የኢትዮጵያ መንግስት የብሔራዊ እርቅና መግባባት ጥያቄ በተነሳ ቁጥር “የተጣላ የለም”…
Read 4277 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቤት ችግር ቢኖርብንም ገበሬ አፈናቅለው አንድ ክንድ መሬት አይስጡን!! ከአብዱራህማን አህመዲን፤ (የቀድሞ የፓርላማ አባል) ክቡር ሆይ!የአክብሮት ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ዛሬ ይህቺን ማስታወሻ ለመጻፍ ያነሳሳኝ በዚህ ወቅት ባለዎት ስልጣን ለከተማችን አዲስ አበባ መስራት የሚገባዎትን በተመለከተ የማውቃትን ሃሳብ ለመወርወር በማሰብ ነው - ‘ያለውን…
Read 5800 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አለመፈታታቸውን የገለፀው አረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት (አረና)፣ የዲሞክራሲ ምህዳሩ እንዲሰፋ ጠይቋል፡፡ በትግራይ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች እስካሁን ሁለት የአረና አመራር አባላትን ጨምሮ መሠረቱን ኤርትራ አድርጐ የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ የነበረው የትህዴን ሰባት አባላት አሁንም በትግራይ እስር ቤቶች በእስር ላይ እንደሚገኙ ፓርቲው ለአዲስ…
Read 1004 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከ30 ዓመት በኋላ ለአገሩ የበቃው የራዲዮ ጋዜጠኛው የተወለደው አዲስ አበባ ነው፡፡ ከዚያም ነፃ የትምህርት እድል በማግኘት ወደ ሶቪየት ህብረት አምርቶ፣ ጐርኪ የስነጽሑፍ ኢንስቲቲዩትን ተቀላቀለ፡፡ እስካሁን በታዋቂው ጐርኪ የስነጽሑፍ ኢንስቲቲዩት የተማሩ ኢትዮጵያውያን ሁለት ብቻ ናቸው፡፡ ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣና የዛሬው እንግዳችን ናቸው፡፡…
Read 1441 times
Published in
ነፃ አስተያየት