ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
“የሰለጠነ ሰራዊት ማቋቋም ይቻላል” (ጀነራል ካሣዬ ጨመዳ) እርስዎ ስለ ማኅበሩ ምስረታ ምን ይላሉ ?እኔ ተጋብዤ ነበር የሄድኩት፡፡ በእውነቱ ደስ የሚል ነገር ነው፡፡ እነዚህ ልጆች፤ ከልጅነት እድሜ ጀምሮ፣ በትንሽ ክፍያ ለሃገራቸው ሲባክኑ የኖሩ ናቸው፡፡ ዛሬ እንደ እቃ ከተጣሉበት በራሳቸው ተፍጨርጭረው ተነስተው፣…
Rate this item
(1 Vote)
ታሪኩን ለተወካዮች ምክር ቤት የነገሩት የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ናቸው፡፡ አንድ የወሎ እናት፣ ልጃቸው አንድ ቦታ ጉዳይ ፈጽሞ እንዲመጣ ይልኩታል፡፡ ልጁ ግን ከተቀመጠበት አልተነሳም፡፡ የሚገጥመውን ድካም ያሰላስላል፡፡ በመጨረሻም የተላከበት ቦታ አለመሄዱን ለእናቱ የነገራቸው፤ “ሳስበው ሳስበው ደከመኝ” በማለት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ…
Rate this item
(3 votes)
 • የፍትሃ ብሄር ችሎት ወደ አዲስ ህንጻ መዛወሩ ቅሬታ አስነስቷል • ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ህንጻ ግንባታ 50 ሚ. ብር ተፈቅዷል የዛሬ 50 ዓመት ገደማ ንጉሥ ኃይለ ሥላሴ ወደ ህንድ ለጉብኝት ባቀኑበት ወቅት የአንድ ዲስትሪክት ፍ/ቤትን ይመለከታሉ፡፡ በፍርድ ቤቱ አሰራር በመማረካቸውም…
Rate this item
(6 votes)
• ሁሉም የኢህአዴግ ድርጅቶች ከመቼውም ጊዜ በላይ ፅንፈኛ ብሔርተኛ ሆነዋል• የኢህአዴግ አመራር ለውጥ እንዲመጣ ያስገደደው፣የአንድ አካባቢ ትግል ብቻ አይደለም• አዴፓ እና ኦዴፓ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ላይ ቁርጥ ያለ አቋም አልወሰዱም• በሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎች እስረኞች ሲፈቱ በትግራይ አልተፈቱምየህወሓት መስራች፣ የመጀመሪያው የትግራይ ክልላዊ…
Rate this item
(11 votes)
አፈወርቅ አምበሌ ተወልዶ ያደገው እዚሁ አዲስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ ነው፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በጅማ ዩኒቨርሲቲ በሜዲካልላብራቶሪ ዲፕሎማውን እንዳገኘ ይናገራል፡፡ በተመረቀበት ሙያ ለአንድ ዓመት ያህል በቦንጋ አካባቢ ከሰራ በኋላ ከወንድሙ ጋር ነጻ የትምህርት ዕድል አግኝተው ወደሩሲያ ያቀኑ ሲሆን…
Rate this item
(5 votes)
የዛሬ አንድ ዓመት ተኩል ገደማ “ዩኒቨርሲቲዎቻችን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወይስ ከፍተኛ የዝርፊያ ተቋማት?” በሚል ርእስ አንዲት ጽሁፍ አዘጋጅቼ በጋዜጣም በኢንተርኔትም አሰራጭቻት ነበር፡፡ ጽሁፉን የተመለከተ አንድ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ወንድሜ፤ “የትምህር ነገር አሳሳቢ ነው፤ አንተም የበኩልህን አስተያየት ሰንዝር” ከሚል መልእክት ጋር የትምሕርት…