ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
 የአገሪቱ የፖለቲካ አየር ተቀይሯል። ከአመት ከሁለት ዓመት በፊት የአገሪቱን ፖለቲካ የጎበኘ ወይም የመረመረ ሰው፣ ዛሬ ተመልሶ ቢመጣ፣ ግራ ሊጋባ ይችላል። ያኔ ያየሁት አዝማሚያና የሰማሁት ቅኝት ወዴት ሄደ የሚል ጥያቄ የሚፈጠርበት አይመስላችሁም? ጣዕሙና ቃናው፣ መዓዛው ወይም ሽታው ተቀይሯል። ከመቼ ወዲህ?የፖለቲካው መልክና…
Rate this item
(0 votes)
“የአገዛዝዎ ብልሹ አሰራርን ማስተካከያ እድሉ አሁን ነው” አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያየካቲት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ለተከበሩ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ለኢትዮጵያ ሀገራችን ትውልድና ታሪክ ተሻጋሪ የሆነ ለውጥ ያመጣሉ በሚል ተስፋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ፣ እርስዎንና መንግሥትዎን እስከዛሬ ድረስ በሙሉ ልብ ድጋፉን በመስጠት፤ ወደ እናት ሀገሩ…
Rate this item
(2 votes)
 እንሞክረው ብለው የሚነካኩት አይደለምፍቅር እስከ መቃብር፣… የተሰኘውን ረዥም ልብወለድ ድርሰት፣ በተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ የመስራት ሃሳብና እቅድ መጥቷል። ቀላል ሀሳብ ቀላል ስራ አይደለም። አይሆንምም። ከባድነቱ፣… በአንድ በሁለት ምክንያት ብቻ አይደለም።በጣት ከሚቆጠሩ የአገራችን የጥበብ ድርሰቶች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው - “ፍቅር እስከ…
Rate this item
(0 votes)
 ፍቅር እስከ መቃብር፣… የአገራችን የጥበብ ጉልላት ነው። “የአገራችን” ማለቴ፣ የደራሲውን ተዓምረኛ የጥበብ ብቃት ለመንጠቅና “የጋርዮሽ” ብቃት ለማስመሰል አይደለም። “አለንበት” በሚል ስሜት፣ የክብር ክፍፍልና የኩራት ሽሚያ ለመፍጠርም አይደለም።የጥበብ አዝመራው፣ ከጥበበኛው ደራሲ የፈለቀ፣ የድንቅ ብቃትና የትጋት ውጤት፣ የተትረፈረፈ በረከት ነው። ክብርም ኩራትም፣…
Rate this item
(0 votes)
• የጥሩ ነገሮች፣ የመልካም መርሆች የተሟላ ውህደት ነው - ወርቃማው አማካይ። • የጥሩና የመጥፎ ቅይጥ አይደለም። • ጥሩ ነገሮችን በግማሽ እየበረዙ ወይም እየበከሉ ማቀላቀልም አይደለም። • በተቻለ መጠን፣ ጤናማ ዱቄትና ዘይት፣ በተቻለ መጠን ጥራት ያለው ሲሚንቶና አሸዋ በትክክል እንደማዋሃድ ቁጠሩት።“ወርቃማው…
Rate this item
(1 Vote)
 አዲስ ውዝግብ ሳይፈጥሩ ካደሩ፣ አገርን የሚያንገጫግጭ፣ ህዝብን የሚያንጫጫና- የሚያስጨንቅ ቀውስ ሳይፈጥሩ ከሰነበቱ፣ ክብራቸው የተገፈፈ፣ ዝናቸው የተረሳ፣ ስልጣናቸውን ያስደፈሩ፣ ተቃዋሚነታቸውን ያስነጠቁ ይመስላቸዋል።“የመጣው ይምጣ፣… አብጦ ይፈንዳ፣… የተናጠው ይደፍርስ፣… የተዳፈነው ይንደድ”… “ከዚያ የሚሆነውን እናያለን”… የሚል ፉክክርና እሽቅድምድም እየማረካቸው፣ የመጠፋፋት ውድድር እንደስራ የሚያዘወትሩ በዝተዋል።…
Page 9 of 155