ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
 *የምርጫ ሥርአቱ ይቀየር ሳይሆን ምርጫው ፍትሃዊና ዲሞክራሲያዊ ይሁን ነው ያልነው *የፌደራል መንግስቱ፣ በክልሎች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት የለበትም *የህዝቡ ጥያቄ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች እውቀትም በላይ ነበር ማለት ይቻላል *አንቀፅ 39 በተግባር የማይተረጎም ከሆነ፣ በህገ መንግስቱ ውስጥ ምን ያደርጋል? *የኦሮሞና አማራ የህዝብ…
Rate this item
(15 votes)
 • ጥርት - ጥንቅቅ ያለ፣ የተስተካከለና ቅጥ ያለው ሃሳብ፣ “ለመጥፋት የተቃረበ ብርቅ ቅርስ” እየሆነብን ነው። • በሃሳብ ውዥንብር መደናበርና ማደናበር፣ በጣም ከመለመዱ የተነሳ፣ “መደበኛ የፖለቲካ ባህርይ” እየሆነ ነው። “አንድ የለስላሳ መጠጥ አምራች ኩባንያና፣ የታሸገ ውሃ የሚያመርት ሌላ ኩባንያ ለመቀላቀል ሞክረዋል”…
Rate this item
(1 Vote)
 “ሞኝ ከራሱ ውድቀት ይማራል፤ ብልጥ ከሰው ውድቀት ይማራል” እንደ ፖለቲካ ምሁራን እይታ፤ አንድ ሀገር የጨነገፈ ሊባል የሚችልበት አውድ አሀዛዊና (quantitative) አይነታዊ (qualitative analysis) ትንተናዎች ይኖሩታል፡፡ ይሁንና ይህ ቃል በግርድፉ ሲታይ፥ የጨነገፈ ሀገር የሚባለው የአንድን ሀገር መንግሥት የሚመራው የፖለቲካ ስርዓት፣ ሀሪቱን…
Rate this item
(5 votes)
 “---ፖለቲካዊ ጥቅም ታሳቢ አድርገው ባሳለፍነው ሩብ ምዕተ ዐመት ስለተጻፉ አዳዲስ የታሪክ መጻሕፍት ሙያዊ የሆነ የመጽሐፍ ግምገማ ያካሔደ አንድአውሮፓዊ ጸሐፊ፣ ለጥናታዊ ጽሑፉ የተጠቀመበት ርእስ “Battling the Past” - ‘የኋልዮሽ ፍልሚያ’ የሚል ነበር፡፡ ምክንያቱም ጤነኛ ዜጎችን የያዘችናበጤናማ ልሂቃን የምትመራ ሀገር፣ ዜጎች ፊታቸውን…
Rate this item
(0 votes)
 · ፖለቲካችን እየወደቀ ባለበት፣ኢኮኖሚያችን እየተነቃቃ ነው ማለት የማይጣጣም ነው · አሁን ባለው ሁኔታ ከቀጠለ፣ወታደሩ እጁን ሊያስገባ ይችላል ብዬ እሰጋለሁ · ለፌደራል መንግስት ግብር አልከፍልም የሚል ክልል ሊፈጠር ይችላል · ከእንግዲህ የብሔርና ጎጠኝነት ፖለቲካ ለኢትዮጵያ ህዝብ አይጠቅምም አገሪቱ በፖለቲካ ቀውሶች ዳግም…
Rate this item
(9 votes)
• በተፈጠረው ችግር የአቶ ኃይለማርያም መንግስት ሥልጣን መልቀቅ ነበረበት• በየዞኑና በየወረዳው የሚፈጠረውን ግጭት የሚያነሳሱት ካድሬዎች ናቸው• ህዝቡ የህግ ጥበቃ ያስፈልገዋል፤ አጥፊዎች በህግ መጠየቅ አለባቸው• የኢትዮጵያ ህገ መንግስት ዶግማ አይደለም፤መከለስ ይችላል አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተነሳው ሰላምና መረጋጋት ሰፍኗል በሚል ቢሆንም ግጭቱና…