ነፃ አስተያየት
Saturday, 11 February 2023 21:10
የነባሩ አለኝታ ወራሽ? ወይስ አዲስ የለውጥ አርበኛ? በጠማማ መንገድ ሁለቱን ለማስታረቅ የሚደረግ አንድ ሙከራ አንመልከት።
Written by Administrator
ንጉሡ የሃምሌት አባት፣ ከቤተመንግስቱ መናፈሻ ውስጥ ያለስጋት ዘና ብሎ በተጋደመበት ነው የሞተው። የንጉሡ ወንድም ነው ገዳዩ። ማለትም የሃምሌት አጎት ነው ወንጀለኛው። ቤተኛም ወንበዴም ሆነ ማለት ነው። ገዳይም ተቆርቋሪም፣ ከሃዲም አልጋ ወራሽም፣ ሀዘንተኛም ደስተኛም ለመሆን ይጣጣራል። ስለመርዶና ስለ ቀብር ያወራል- የቅርብ…
Read 1015 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 11 February 2023 21:02
ጉዳዩ የቋንቋም የብሄርም ሳይሆን ፖለቲካዊ ይዘትና ተፈጥሮ ያለው ነው”
Written by Administrator
`ችግሩን እንዲባባስ ያደረገው የመንግስት ጣልቃ ገብነት ነው (የህግ ባለሙያ አንዷለም በውቀቱ ገዳ ) የዚህ ችግር መንስኤ በእርግጥ የቋንቋ ጉዳይ ነው ወይ በሚል ላነሳችሁልኝ ጥያቄ የቋንቋ ጉዳይ አይደለም የሚል ምላሽ ነው ያለኝ፡፡ ታዲያ የችግሩ ምንጭ ምንድነው የሚል ጥያቄ ካስከተላችሁ ደግሞ ፣…
Read 1003 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 11 February 2023 20:47
“መንግስት ከገለልተኝነት ባሻገር ወደ ህጋዊው አካል ማዘንበል አለበት”
Written by Administrator
“ትልልቅ የመንግስት ሚዲያዎች አለመዘገብ ምንም ችግር እንዳልተፈጠረ ማስመሰል ነው” ጋዜጠኛና ደራሲ በኩረ ትጉሃን ጥበቡ በለጠ) ከአንድ ሳምንት በፊት በቀድሞው አቡነ ሳዊሮስ የሚመራው አካል የኦሮሞያና የብሄር ብሄረሰቦች ሲኖዶስ መሰርቻለሁ ማለቱን ተከትሎ ቅዱስ ሲኖዶስ እነዚህን አካላት ማውገዙ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ እነዚህ አካላት…
Read 849 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ፈጣሪና ሕዝብ ባልተሰማበት ሁኔታ እነዚህ ግን ብዙ ሰሚዎችን አገኙ። እነዚህ ሰርጎገብ ናቸው። የኢትዮጵያ አይደሉም። የግላቸው ናቸው። ሁሉም ውስጥ ተደብቀው ሀገር እንዲታመስ ምክንያት የሚሆኑ ናቸው። የትም ከለላ ውስጥ ቢሆኑ የሚያመሳስላቸው አንድ ነገር ነው። ያም ለግል ጥቅም የሚኖሩ ናቸው።--” በደወል 1 ዘኢትዮጵያ፥…
Read 1229 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--እንሆ ነፍስና ውሃ እንኳ ሳይቀሩ እንዲያገለግሏቸው አድርገው ድካማቸውን ከቀድሞው ያቃልላሉ፡፡ በነፍስየሚዘወር ወፍጮና በውሃ የሚዘወር የዕንጨት መቁረጫ መጋዝ ያበጃሉ፡፡--” የሚበልጥ ብዙ ነገር ይገኛል፡፡ ነገር ግን እንደዚህ የሆነበት ምክንያት ምን እንደ ሆነ በዘመናት ብዛት ተረስቶ ኑሮ ሊቃውንት እየመረመሩ፣ የመሬቱ መልክ ልዩ ልዩ…
Read 974 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 February 2023 18:39
በተበጣጠሰ ሃሳብ ተበታትኖ መፍረስ አለ። ሕይወትን በሚያዋህድ ጥበብ መትረፍስ ይቻላል?
Written by ዮሃንስ ሰ
አንዳንዴ ከብዙ ጥረት በኋላ፣ የሰላም ንጉሥ ወይም የፍትሕ መንግሥት ይመጣና፣ ለሰዎች እፎይታን ይሰጣል። ከከተማ ወንበዴና ከወሮበላ፣ ከበረሃ ሽፍታና ከጨካኝ ወንጀለኛ፣ ከጭፍን አመፅና ከትርምስ የሚያድን ሕግና ሥርዓትን ይፈጥራል። ወይም ነባር ጅምሮችን ያፀናል፤ ያሻሽላል።አንዳንዴ ደግሞ፣ ሕግና ሥርዓትን የማስከበር ግዴታ የተሸከመ መንግሥት፣ በተቃራኒው…
Read 751 times
Published in
ነፃ አስተያየት