Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
ፍቱኑ መድሃኒት፤ የሳይንስና የነፃነት አስተሳሰብ ነው ነፃነትን ለሚሸረሽር መንግስት፤ አክራሪነት ፈተና ይሆንበታል በሃይማኖት ዙሪያ የሚታየው የአገራችን መንፈስ፤ በሚያስገርም ፍጥነት ጠረኑና ቀለሙ እየተቀየረ መጥቷል - ባለፉት አምስት አመታት። የሃይማኖት ነገር እንግዳ እስኪሆንብን ድረስ፤ አይናችንና አፍንጫችን ስር፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለዋወጠ ያስደነግጠናል።…
Saturday, 19 May 2012 10:18

እኔ “ሎካል ዜጋ” ነኝ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ዳያስፖራዎች በህልማቸው የሚያዩት ሚኒስትር አላቸው” አውሮፓና አሜሪካ ከአራት አመታት ወዲህ ያጋጠማቸው ከባድ የኢኮኖሚ ቀውስ የፈጠረባቸው መንኮታኮት” ለዘመናት ይዘውት የቆዩትን የአለም የኢኮኖሚና ብልፅግና መዘውር በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ለመጡትና “ብሪክስ” በሚባል ዘመነኛ ምህፃረ ቃል ለሚጠሩት አገራት ለማስረከብ በቁዋፍ ላይ ናቸው፡፡ “ብሪክስ” የሚለው…
Rate this item
(0 votes)
ይህች አገር የማን ነች? በየወሩ ትገብራለህ፤ ወይም በየወሩ ትደጎማለህ ህይወት ሎተሪ ነች? በመንግስት እጣ፤ አከራይ ወይም ተከራይ ትሆናለህ በ”ፍትህ” እና በ”ማህበራዊ ፍትህ” መካከል ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ? “ወንበር” እና “የኤሌክትሪክ ወንበር” እንደማለት ነው - አንደኛው ለህይወት የሚመች ነው፤ ሁለተኛው…
Rate this item
(0 votes)
ታዋቂ የአሜሪካ የኮሚክ መፅሃፍት ጀብደኛ ገፀባህርያትን ባሰባሰበ ቡድን የተሰራው “ዘ አቬንጀርስ” እንደተጠበቀው በገቢ ስኬታማ እየሆነ መምጣቱን ዘ ሆሊውድ ሪፖርተርስ አስታወቀ፡፡ ፊልሙ ለእይታ በበቃ ሁለት ሳምንት ውስጥ በቀረበባቸው 39 አገራት በአጠቃላይ 208 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገባት ችሏል፡፡ ፊልሙ በሰሜን አሜሪካ ዛሬና…
Rate this item
(0 votes)
መንግስት፤ በየገጠሩ በርካታ ሚሊዬነሮች እየተፈጠሩ እንደሆነ ይናገራል። ከብት የሌላቸው የገጠር ቤተሰቦች፣ ቁጥራቸው በ18% ጨምሯል (በ4 አመት) የበግ፣ የፍየልና የዶሮ ቁጥር፤ የእንቁላል፣ የወተትና የማር ምርት ከምናው ያንሳል መንግስት፤ በየከተማው የስርጭት እንጂ የምርትና የአቅርቦት ችግር የለም ይላል። የስኳር ሽያጭ፤ የሲሚንቶ ፍጆታና የአገር…
Sunday, 06 May 2012 14:04

“እንደገና ስኳር እንደገና”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ልጅ እያለሁ ከማስታውሰው እና ከማውቀው ልጀምር፡፡ እቤታችን የቀበሌያች ቁጥር የተፃፈበት የቀበሌ የሸማቾች ካርድ ነበረን፡፡ በዚሁ ካርድም፣ በየወሩ ከቀበሌ በቤተሰaባችን ቁጥር ልክ በኪሎም ሆነ በሊትር ከሚሰፈረው አንድ፣ አንድ እየለካ ወር ጠብቆ፣ አሰልፎ መንግስት የቀበሌው ነዋሪነታችንን ድርጎ ይሰጠን ነበር፡፡ እኔን ደስ የሚለኝ…