ነፃ አስተያየት
· ኢህአዴግ የሚሰጠን ድጎማ ይቅርብን ብለን ከጋራ ም/ቤት ወጥተናል · የፀረ-ሽብር አዋጁ በድርድሩ ያለን ቆይታ የሚወሰንበት ነው · ኢህአዴግ የደርግን ስህተት እየደገመው ያለ ይመስላል · ዓላማችን አራት ኪሎ ቤተ መንግሥትን መቆጣጠር ነው አቶ ተሻለ ሰብሮ (የኢራፓ ፕሬዚዳንት) የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ…
Read 3097 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ገናና ገዢ ፓርቲ፣ መፍትሄ ነው? ምናልባት “ጠንካራ” ተቃዋሚ ፓርቲስ? እጅጉን የገነነ ገዢ ፓርቲ፣... የችግሮች መፍትሄ ቢሆን ኖሮ፣ በከፍተኛ ቀውስ እየተንገዳገዱ ወይም በለየለት ትርምስ እየፈራረሱ የሚገኙ በርካታ አገራት፤... ከጥፋት መዳንና ከችግር መገላገል በቻሉ ነበር። ግን አልቻሉም። እንዲያውም፤... ገናና ገዢ ፓርቲ፣ ፈጠነም…
Read 3389 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 December 2017 08:18
የኦቦ ለማ መገርሳ ሱስ -- ኢትዮጵያዊነት!
Written by ታምራት መርጊያ utdtaman@gmail.com
በቅርቡ ታሪካዊ ሊባል በሚችል ደረጃ ተካሒዶ በነበረው የኦሮሞና የአማራ ሕዝቦች የምክክር መድረክ ላይ፥ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦቦ ለማ መገርሣ ያደረጉትን ንግግር ተከትሎ በተለያዩ ወገኖች ዘንድ ለየቅል የሆኑ አስተያየቶችና ምልከታዎች ሲንፀባረቁ ቆይተዋል፡፡ ታዲያ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ይሰነዘሩ ከነበሩ ሐሳቦች ውስጥ…
Read 6566 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቀድሞ የቅንጅት አባል የነበረው የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ሊግ (ኢዲሊ) መስራችና ሊቀመንበር የነበሩት ዶ/ር አለማየሁ አረዳ፤ከዚህ ቀደም “የሰጎን ፖለቲካ” የተሰኘ ምሁራኑ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚኖራቸውን ሚና የሚተነነትን መፅሐፍ ለንባብ ማብቃታቸው ይታወሳል፡፡ በቅርቡም በተመሳሳይ ርዕሰ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥን መጽሐፍ እንደሚያወጡ የገለጹት ዶ/ር አለማየሁ፤በወቅታዊ የፖለቲካ…
Read 3656 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከዛሬ 25 ዓመት በፊት የብሄር፣ ብሄረሰቦችን እኩልነት፣ ነፃነትና፣ መብት ለማስከበር በሚል በመላ ሀገሪቱ የተዘራው የዘርና የጎጥ ፖለቲካ፤ እነሆ ዛሬ መኸሩ እየተሰበሰበ ይገኛል፡፡ ዛሬ በዘርና፣ በጎጥ ተቧድኖ እርስ በርስ መጋጨት፤ በግጭቱም የተነሳ በሺ የሚቆጠሩ ወገኖቻችን፣ በአስከፊ ሁኔታ አካላቸው ሲጎድል፤ ቤት ንብረታቸው…
Read 2855 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• እዚህ መ ተንፈስ ካልተቻለ፣ ነፃ ሀገር መምረጥና እዚያ መ ተንፈሱ ሰብአዊ ነው • የፓርቲዎች ዓላማ መሆን ያለበት፣ ተተኪ መሪዎችን ማፍራት ነው • የሀገራችን ጉዳይ ያገባናል የምንል ሰዎች ተሰባስበን ልንወያይ ይገባል • አሁንም የተሻለ የፌደራል ስርዓት መገንባት የሚቻልበት ዕድል አለ…
Read 5335 times
Published in
ነፃ አስተያየት