ነፃ አስተያየት
Saturday, 21 July 2018 12:42
የመደመር ፍልስፍና! (ከሥነ ፍጥረት እስከ ዘረ-መል ምህንድስና)
Written by ጥላሁን ተስፋዬ (ዶ/ር) (አ.አ.ዩ ፊዚክስ ዲፓርትመንት)
“--ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዘመናት አብሮነታቸው አንዱ ከሌላው ጋር ባብዛኛው በጎ መስተጋብር ነበራቸው፡፡ በበጎ ስራዎች ተደምረው የትየለሌ የሆነ ቁሳዊና መንፈሳዊ ሃብት ፈጥረዋል፡፡ ከሁሉም በላይ በደም የተደመሩ ናቸው፡፡--” ባለፉት ሦስት ወራት፣ በየሰው አንደበት በመዘውተር ላይ ከሚገኙትና በሃገራችን እየታየ ያለውን…
Read 6566 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በኢትዮጵያ የሚያስፈልገው የመንግስት ሳይሆን የሥርአት ለውጥ ነው• አሁን የተጀመረው ለውጥ ቀጣይነት ባለው መንገድ እንዲጓዝ እናግዛለን• አንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ ምን እንደሚፈልግም አይታወቅም• ለሁላችንም እኩል የሆነ ስርአት ነው መገንባት ያለብን በ1967 ዓ.ም ወደ ደደቢት በረሃ ወርደው ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይን (ህወኃት)…
Read 2416 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በየቦታው ክትትል ይደረግብኛል፤ ትልቅ ስጋት ላይ ነኝ” አቶ በድሩ አደም፤ ከ1987 እስከ 1997 በግላቸው ተወዳድረው የፓርላማ አባል ነበሩ፡፡ በ1997 ደግሞ ቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲን ተቀላቅለው፣ በአዲስ አበባ ወረዳ 7 (አውቶብስ ተራ አካባቢ)ተወዳድረው በማሸነፍ የፓርላማ ወንበር አግኝተዋል። ነገር ግን በወቅቱ በተፈጠረው የፖለቲካ…
Read 4124 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በ10 አመት ውስጥ ኢትዮጵያና ኤርትራ በኮንፌደሬሽን ሊዋሃዱ ይችላሉ • በኢትዮጵያ አብዮት ሳይሆን ውስጣዊ የሥልጣን መቆራቆዝ እየተካሄደ ነው • ፕሬዚዳንት ኢሣያስ እንደዚያን ቀን ሲስቅ፣ ሲዝናና፣---አይቼው አላውቅም በተለያዩ ታላላቅ ዓለማቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች በታሪክ ተመራማሪነትና መምህርነት ያገለገሉትና የኢትዮጵያ የሥልጣን ሁኔታና የገበሬዎች አመፅን የዳሰሱበትን…
Read 7552 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሣምንት በሰሜን ምዕራብ እና በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙ ሁለት የጠረፍ ከተሞች በተለያዩ መነሾዎች የተከሰቱት ጠንከር ያሉ ግጭቶች በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ማስከተላቸው ሰምተናል፡፡ እነዚህ ግጭቶች የተከሰቱት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተዘጋጀው የጠረፍ ከተሞችን ችግሮች የመዳሰስ እና የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን የመቀመር…
Read 2860 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--በፍቅር አዋጁ ላይ ፊታችሁና ልባችሁ የጠቆረ፣ የይቅርታና የምህረት አዋጁ የጓጎጣችሁ፣ የመደመሩ ፍልስፍና ያጥወለወላችሁ፣የፈካችው የሀገራችን ፀሐይ ሙቀት የበረዳችሁ፣ የሙስናው በር ሊዘጋባችሁ ገርበብ ያለባችሁ ወገኖቼ ሆይ! ፍቅር አይጠላም፤ ፍቅር አይገፋም፡፡ መፍትሔው ተፀፅቶ፣ ንስሃ መግባትና እጅንም አመልንም መሰብሰብ ነው፡፡--” የዛሬን ዕውነታ ትናንት እና…
Read 6275 times
Published in
ነፃ አስተያየት