ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
ዛሬ የሚያስፈልገን ጥላቻ አይደለም፡፡ዛሬ የሚያስፈልገን ሁከትና ህገ ወጥነት አይደለም፡፡ዛሬ የሚያስፈልገን ፍቅር፣ አስተዋይነት፣ርህራኄና በመፈቃቀደድ ስሜት መተያየት ነው፡በያዝነው ሣምንት በዳላስ ለተቃውሞ የወጡ ሰልፈኞች በፖሊስ ላይ ጥቃት አደረሱ፡፡ አምስት ፖሊሶች ሲገደሉ፤ ዘጠኝ የሚሆኑ ቆሰሉ፡፡ በዚህ የተነሳ አሜሪካ በጭንቀት ተወጥራ ሰንብታለች፡፡ አሜሪካ ታማለች፡፡ ከዳላስ…
Rate this item
(19 votes)
ሦስት ነጋዴዎች ድንገት አንድ ቀን በንጉሥ ሰሎሞን የዘውድ ችሎት ተገኙ፡፡ ሦስቱም ለብዙ ዘመን አብረው ለመነገድ ተማምለው፣ ግመል ጭነው፣ ገንዘብ ቋጥረው፣ ስንቅ አንጠልጥለው፣ ሀገር ጥለው የሄዱ ናቸው፡፡ ‹ንጉሥ ሆይ› አለ አንዱ በዙፋኑ ፊት እጅ ነሥቶ፡፡ ‹እኛ አብረን ለመነገድ ተስማምተን መንገድ የጀመርን…
Rate this item
(12 votes)
• ጃንሆይ አምላክ መባላቸውን በመቃወም፣ጃማይካ ውስጥ የቤተ-ክርስቲያን ማሰሪያ ገንዘብ ሰጥተዋል• በሻሸመኔ መጀመሪያ መሬት የተሰጣቸው ጥቁር አሜሪካውያን እንጂ ራስ ተፈሪያን አይደሉም• መስፍን አበበ “በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጊታር ተጫዋች ነኝ” ማለቱ ውሸት ነውየፎቶግራፍ ባለሙያው ንጉሴ ተሾመ ደጀኔ የተወለዱት በአዲስ አበባ ልደታ አካባቢ ነው፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ሌሊቱ እንደ ልማዱ አሸልቦ ማለዳው ለረፋዱ ቦታውን ሲለቅ ዝናቡም በካፊያ ይተካ ጀመር፡፡ ቀስ በቀስም ሰማዩ እየጠራ ብሩህ ቀን ከፊት ለመዘርጋቱ ተስፋ ይሰጥ ጀመር፡፡ ሰኔ 23 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም፣ ቢሾፍቱ ከተማ፡፡ የጨለለቃን ሀይቅ የሚጎራበተውና ሁሌም ፀዓዳ የማይለየው ባለግርማ ሞገሱ ጄክዶ ኦፖርቹኒቲ…
Rate this item
(9 votes)
ሰሞኑን ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴን የሕይወት ታሪክ አሳትሞ አቅርቦልናል፡፡ መጽሐፉ በላቀ የታሪክ ሞያ የተሠራ፣ የታላላቅ ሰዎችን የሕይወት ታሪክ ለሚሠሩ ሰዎች እንደ ሞዴል ሊያገለግል የሚችል የታሪክ ጥናት ድርሳን ነው፡፡ መጽሐፉን ሳነብ ከመጽሐፉ ይዘት ይልቅ የመጽሐፉ አዘጋጅና አዘገጃጀት ነበር…
Rate this item
(2 votes)
ምንም እንኳ ሀሳብ መቋጫ ባይኖረውም፤ በወዳጆቼ በመልሰው ሉሌ እና ደረጀ ይመር መሃል በአፍሪካ ፍልስፍና እሴት ላይ ሲደረግ ለቆየው ሙግት መደምደሚያ ትሆን ዘንድ ይህቺን ጽሁፌን ላበረክት ወደድኩ፡፡ የአፍሪካ ፍልስፍና ሙግት ኬንያዊው ፈላስፋ ኦዴራ ኦሩካ እንደሚለው፤“ለደምሳሳው አፍሪካዊ የሆነ፣ሌላው ዓለም ፍልስፍና ከሚለው የተለየ…