ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ለአድማሶች፣ እንኳን ለአሥራ አምስተኛ ዓመታችሁ አደረሳችሁማ! “እንኳን ለምናምነኛ ዓመት አደረሳችሁ…” መባባል አሪፍ ነገር ነው፡፡ እንዲህ ለመባል ዕድሉን ያላገኙትን ማሰቡ ጥሩ ነው፡፡ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ጥያቄ አለን፣ በ‘ድሮ አራድነት’ና በ‘‘ዘንድሮ አራድነት’…አለ አይደል…ፊልሞች ይሠሩልንማ! ልክ ነዋ…ነገሮች ግልጥና ግልጥ ይሁኑልና! የአራዳነት ‘ዴፊኒሽን’…
Monday, 02 March 2015 09:35

ታላቁ የአድዋ ድል

Written by
Rate this item
(4 votes)
“የዓለም ታሪክ ተገለበጠ”ከፈረሠኞች አሉ በልዩ መሀል አገዳ የሚለያዩ፤ * * *አየሁት አድዋን እንደ ኮከብ ደምቆ የበቀለበትን ሠው መሬት ላይ ወድቆ፤ * * *የአድዋ ሥላሤን ጠላት አረከሠው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሠው፤ * * *ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን…
Rate this item
(0 votes)
ይበልጣል ይበልጣል ነው፤ ምልክቱም (›)ያንሳልም ያንሳል ነው፤ ምልክቱም (‹)እኩል ነውም ራሱን የቻለ ነው፤ ምልክቱም (=)የ“ግን” ጉዳይ ግን ሌላ ነው፡፡ ይበልጣል “ግን” እዚህ ጋ ደግሞ ያንሳል፡፡ ያንሳል “ግን” እዚህ ነጥብ ላይ ግን ማነሱን በልጦታል፡፡ ይኼ ነው የዘንድሮው እውነታ ወለፈንድነት፡፡ ወለፈንድነቱ ራስ…
Rate this item
(2 votes)
የስልጤ ዞንዋ ወራቤ ከተማ እንደ አገሩ በሠርጓ ዋዜማ ኮሶ ጠጥታ፣ ለሠርጓ የተዘጋጀች ኮረዳ መስላ ታየችኝ፡፡ ከአራትና አምስት ዓመት በፊት ያየኋት ጨቅላዋ ወራቤ አይደለችም፡፡ ዛሬ ጡቶችዋን ደረትዋ ላይ ቀስራ፣ባል በውበት ፉጨት፣ በነፍስ ዜማ የምትጠራ ትመስላለች፡፡ ደምዋ መፍለቅለቅ፣ አይኖችዋ መናጠቅ እየጀመሩ ነው፡፡…
Rate this item
(6 votes)
“ዶ/ር ተክለፅዮን ጠንካራ መሪ ባይሆኑ ኖሮ ምናልባትም ዛሬ ጅማ ዩኒቨርሲቲ የሚታወቅበትና የሚኮራበት የጤና ሳይንስ ላይኖር ይችል ነበር” - ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ - የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ተክለፅዮን ወ/ማርያም በሙያቸው ለግማሽ ምዕት ዓመት አገልግለዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት መኖሪያቸውን በሰሜን አሜሪካ ያደረጉት የቀድሞ…
Rate this item
(1 Vote)
“…ለ43 ዓመታት ያህል አስተምሬአለሁ… እንግዲህ ምን ያህል ልጆችን እንዳስተማርኩ እናንተው አስሉት… አሁን በጡረታ የማገኘው 420 ብር ነው… ምንም አይደል ይበቃኛል… ዛሬ ግን እጅግ ተደስቻለሁ… ለካስ የሚያስታውሱኝ አሉ… ይህንን ካየሁ ዛሬ ሞቼ ባድርም ግድ የለኝም…” አንድ እለት የምፈልገውን ለመፈለግ ኮምፒዩተሬን አብርቼ…