ህብረተሰብ

Rate this item
(11 votes)
 “ኢትዮጵያና ኤርትራን በፖለቲካና በኢኮኖሚ የማያስተሳስርና የኢትዮጵያን የባህር በር መብት የማያስከብር ፖሊሲ ፋይዳቢስ ነው” ያዕቆብ ኃይለ ማርያም (ዶ/ር) ለዚህ ጽሁፍ መንስኤ የሆኑት በቅርብ ጊዜ የተከሰቱ በኢትዮጵያ ሉዐላዊነት ላይ ጫና ሊፈጥሩ የሚችሉ ሁለት ኩነቶ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ከጥቂት ሳምንታት በፊት የኢህአዴግ መንግሥት ኤርትራን…
Rate this item
(2 votes)
“የሀሳብ ልዩነትን ያለመቀበል፣ በሀሳብ ድህነት ለአንባገነንነት የሚቀመጥ የመሰረት ድንጋይ ነው” እርግጥ ነው የአንባገነንነትና የዲሞክራሲ ጽንሰሀሳብ አብዛኛውን ጊዜ የሚተነተነው፣ ከፖለቲካዊ ያስተዳደር ሁኔታ ጋር ተቆራኝቶ ነው፡፡ በዲሞክራሲና በአንባገነንነት ተከታዮች መካከል ውይይት የለም፤ በመሠረታዊ ባህርያቸው የተነሳ የተቀመጡበት ጽንፍ ወደ ውይይት አያንደረድራቸውም፡፡ የአንዱ ፈቃድ…
Rate this item
(5 votes)
 ብሩህ ዓለምነህ(በአ.አ.ዩ. በማስተርስ የፍልስፍና ተማሪ እና“የፍልስፍና ፩ እና ፪” መፅሐፍት ደራሲ) “የአክሱም ሐውልትን እዩት በራሱ የተማመነ፣ ወደ ሰማየ ሰማያት በድፍረት አንጋጦ አማልክቱን፣ ከዋክብቱንና ጨረቃን ወደ ላይ አፍጥጦ “እኔ እንዲህ ነኝ፤ ይሄንንና ያንን ማድረግ ችያለሁ፤” ብሎ የሰውን ልጅ ምድራዊ የበላይነትና ኩራት…
Rate this item
(1 Vote)
ማህበረሰቡ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ምርቶቹን ለማቅረብ አቅዷል የአውራምባ ማህበረሰብ መስራች አቶ ዙምረታ ኑሩ፣ ባለቤታቸውና በማህበረሰቡ እንግዳ ተቀባይ በመሆን የሚሰሩት ወ/ሮ እናነይ ክብረት እንዲሁም የማህበረሰቡ የህብረትስራ ማህበር ሊቀ መንበር ወጣት ጌታሰው መሃመድ ሰሞኑን ለስራ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት የአዲስ…
Rate this item
(1 Vote)
ሰሞኑን “የህግ የበላይነት ለዘላቂ ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ የፍትህ ሳምንት ለ7ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡ ይሄን መነሻበማድረግ የፍትህ ሥርዓቱ ምን ደረጃ ላይ ነው? የህግ የበላይነት ሰፍኗል? ዜጎች በህግ የበላይነት እምነት አሳድረዋል? በሚሉና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ…
Rate this item
(8 votes)
ለኪነጥበብ ቅርበት በነበረው ቤተሰብ ነው ተወልዶ ያደገው፡፡ አባቱ አቶ ካሳሁን ገርማሞ ታዋቂ ጋዜጠኛ፤ የዘፈን ግጥም ደራሲና የመድረክ መሪ ነበሩ። ‹‹ሙዚቃ ህይወቴ›› የተሰኘው ዘፈኑን ለአባቱ መታሰቢያ አድርጎ ሰርቶላቸዋል። እናቱ ወይዘሮ ጥላዬ አራጌ ደግሞ በዳንስ ሙያ ያሳለፉ ኩሩ ኢትዮጵያዊ የቤት እመቤት ናቸው፡፡ …