ህብረተሰብ
‹‹ካስትሮ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወዳጅ ነበሩ››አቶ ተስፋዬ ወንድሙ(የ”ግራንማ 72” ኩባ የተማሩ መኮንኖች ማህበር ፕሬዚዳንትአገራችን ኢትዮጵያ በሶማሌ ወራሪ ሀይል በተከበበችበት በዚያን ክፉ ወቅት ማንም ከአጠገቧ አልነበረም፡፡ ወራሪዋን ካባረረች በኋላም ወረራ በድጋሚ ቢመጣ አገሪቱን ከውድቀት የሚጠብቅ፣ የተማረና የሰለጠነ የውትድርና መኮንን ይፈለግ ነበር፡፡…
Read 5761 times
Published in
ህብረተሰብ
• በመልካም አስተዳደር---በዲሞክራሲ ግንባታ----በግልጽነት---??• መንግስትስ እንዲጠናከሩ በምን በኩል ደገፋቸው? የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት እንዲስፋፉና ተልዕኳቸውን በሕግ መሰረት እንዲወጡ ብሎም አሰራራቸው ግልፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን እየሰራ ይገኛል፡፡ ኤጀንሲው በህገ-መንግስቱ አንቀፅ 31 የተደነገገውን የዜጎች…
Read 1615 times
Published in
ህብረተሰብ
የዓሣ ህይወቱ ባህሩ እንደሆነ ሁሉ የስኬትም ህልውና የሚወሰነው በአንድ ጉዳይ ላይ በፈሰሰው ድካም ልክ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ ለም መሬት አለኝ ብሎ ጎተራውን ጠራርጎ ቁጭ ብሎ የሚጠብቅ ገበሬም የለም፡፡ አንድ መሬት ምን ለም ቢሆን ዘር ካልረጩበት፣ ቡቃያውን ካላረሙት፣ ከወፍና ከመሰል እንስሳት…
Read 3092 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ በሌላ ሰበብ በጨረፍታም ቢሆን ለማየትና ለማሳየት የምሞክረው አሜሪካ ኗሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በንግዱ ዘርፍ ተሳታፊነት ነው። ዲያስፖራ አላልኩም! ቃሉን ስለማልወደው ነው! ሌላ ቀን እንወያይበታለን! ገና አሜሪካ እንደመጣሁ 1984 (1992)፣ በፊት የሚያውቁኝና አዲስ ያወቁኝም አሜሪካኖች ዋሺንግቶን ዲሲ፤ ጆርጅ ታዎን(Goergetown) በሚባለው የሀብታሞች…
Read 2268 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደመግቢያዛሬ ትንሽ መጻፍ የፈለኩት በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እና በኢሳያስ አፈወርቂ መካከል ያለውን የቆየ ጥብቅ ትስስር በመጠኑ ለመፈተሽ ነው። መነሻ የሆነኝ እንግሊዝ አገር ሎንዶንና አሜሪካ፤ አትላንታ፣ ጆርጂያ የኦሮሞ “ምሁራንና ብሔርተኞች” ያደረጉት ስብሰባና የሰጡት መግለጫ ነው። ያ ራሱን ችሎ መነገር ያለበት…
Read 9447 times
Published in
ህብረተሰብ
(ህዳር - HADAR)ድንቅነሽ (ሉሲ) በያዝነው ህዳር ወር መገኘቷን መነሻ በማድረግ፤ ተራኪ ቱሩጁማኑ፤ ከኃይማኖታዊው የፈጣሪና ፍጥረት ‹‹እምኀበ አልቦ ኀበ ቦ›› በተለየ (ባፈነገጠም) መልኩም ቢሆን በ LUCY AND HER TIME ጥራዝ ውስጥ ከተካተቱ ሳይንሳዊ ትንታኔዎች መሀል ለመቆንጠር መሻቱ፤ አንድም ‹‹ሁሉን መርምሩ መልካሙን…
Read 3381 times
Published in
ህብረተሰብ