ህብረተሰብ
- በየሄድኩበት ሁሉ ጥቁር ካልሲ ይጥሉብኝ ነበር- “መድሃኒት እየሰረቀ ይሸጣል” ብለው አስወርተውብኛልአዲስ አበባ ነው ተወልደው ያደጉት፡፡ የዕድሜያቸውን ግማሽ ያሳለፉት በውጭ አገራት ነው፡፡ በማህበረሰብ ጤና የማስተርስ ዲግሪይዘው ለንደን በሚገኝ አንድ ትልቅ ሆስፒታል ውስጥ በሲኒየር ነርስነት እያገለገሉ እንደሚገኙ ይናገራሉ፡፡ አቶ ሄኖክ አያሌው…
Read 6826 times
Published in
ህብረተሰብ
የክብረ አረጋውያን ምግባረ ሰናይ ድርጀት መስራችና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ከሁሉም የሚያስገርመው ወደዚህ ሥራ የገቡበት አጋጣሚ ነው፡፡ የዛሬ 11 ዓመት ከያዛቸው ከባድ ህመም ሲያገግሙ በመንፈስ አረጋውያንን እንዲያነሱ፣ እንዲንከባከቡ እንደተነገራቸው ይገልጻሉ፡፡ ሞቱ ተብለው የዳኑ በመሆናቸው ይሄንን ትዕዛዝ አለመፈጸም አልተቻላቸውም፡፡ ፈተናው ግን ከባድነበር፤…
Read 2933 times
Published in
ህብረተሰብ
የስድስት ልጆቻቸውን እናት ድንገት ሞት ሲነጥቃቸው ዙሪያው ገደል ሆነባቸው፡፡ ኑሮ በጣም ከበዳቸው፡፡ ለሥራ ያልደረሱ ለእህል ያላነሱ ህፃናት ልጆቻቸውን የማሳደጉ ኃላፊነት ችግርና በሽታ በደቋቆሰው ትከሻቸው ላይ ወደቀ፡፡ 3 ጥማድ በሚያውለው የእርሻ ማሳቸው እያረሱ ልጆቻቸውን የማሳደግ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ቢጣጣሩም ኑሮ ከዕለት ወደዕለት…
Read 5003 times
Published in
ህብረተሰብ
በሥነ ግጥም ሐሳብን ቢሉ ስሜትን መግለጽ እንደ ዛሬው የጥቂቶች መሰጠት “ከመሆኑ” በፊት በቀደሙት ዘመናት፣ ግጥም ሀበሾች ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሐሳባቸውን የሚቀነብቡበት፣ ስሜታቸውን የሚገልጹበት… አንደበታቸው እንደነበረ መዛግብትም ሊቃውንትም ይናገራሉ፡፡ አስገራሚው ጉዳይ ደግሞ ማህበረሰቡ ሐሳቡን ቢሉ ስሜቱን በግጥም ይነግር የነበረው አፍታ ወስዶ፣…
Read 101686 times
Published in
ህብረተሰብ
የደመቀ ወልዴ “የቡና ላይ ሃሳብ” የመጀመሪያዋ ግጥም ከዓመታት በፊት ወዳነበብኩት አንድ የሥነ - ጽሑፍ መጽሐፍ ወሰደችኝ፡፡ እናም መጽሐፍት መደርደሪያዬ መዝዤ አወጣሁዋትና ቆዘምኩ፡፡ የግጥም ደግነቱ ይህ ነው። ረዥም ምላሹን አውጥቶ በነበልባል ሃሳቦቹ፣ በጥምዝምዝ ሀረጐቹ ልብን ሊከብብ ይችላል፡፡ አንዳንዴም የውስጥ ድምፃችን የገደል…
Read 5066 times
Published in
ህብረተሰብ
አሁን የምንገኝበትን ታሪካዊ ወቅት፤ ጀርመኖች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከደረሰባቸው ድቀት ወጥተው፤ አንገታቸውን ቀና ካደረጉበት ሁኔታ ጋር ማዛመድ ይቻላል፡፡ የዚያ ዘመን ጀርመናዊያን ከጦርነት መዓት ተርፈው፤ ጦርነትን ሸሽተው ከሄዱበት አካባቢ ወደ ቀያቸው ሲመለሱ፤ ቤታቸው ፈርሶ፣ አውራ ጎዳናቸው በታንክ እና በቦንብ ታርሶ፤ የጥይት…
Read 1700 times
Published in
ህብረተሰብ