ህብረተሰብ

Rate this item
(7 votes)
ወንድሜ፤ጓደኛዬ፤ሙሉጌታ ሉሌ ተለየን! የቀበሩ ስነስርአት መስከረም 27,2008 (October 8,2015) እስክንድሪያ፤ቨርጂኒያ፤አሜሪካ (Alexandria,Verginia,USA) ተፈጽሟል። የግዴን በሰዉ አገር ሟቾች ሙሾ አውራጅ ሆንኩኝ። ሌላው ወንድሜ፤ሻለቃ ፍስሀ ገዳ ከጥቂት ወራት በፊት አርፎ ሙሾ አውርጄ ነበር። ይኸኛው የሙሉ ሙሾ መሆኑ ነው። የሙሉጌታ ነገር እንዲያ የኢትዮጵያን ፍቅር…
Rate this item
(2 votes)
ባለፈው ሳምንት የአድማስ እትም ያቀረብኩትን ጽሁፍ ያነበቡ ጓደኞቼ፤ በተነሳው ርዕስ ላይ ትንሽ እንድጨምር ጠየቁኝ፡፡ የሌሎች አንባቢዎቼን ስሜት ባላውቅም፤ የጓደኞቼን ፍላጎት መነሻ አድርጌ ዛሬም ከዴዝሞንድ ሞሪስ መጥቻለሁ፡፡ ባለፈው ሣምንት፤ አንዳንድ የማህበራዊ ሥነ ሰብእ ምሁራን ሰዋዊ ዙ (Human Zoo) ብለው የሚጠሩት የከተማ…
Rate this item
(2 votes)
ካለፈው የቀጠለየኢትዮጵያ የታሪክ ጸሀፊያንናየኢትዮጵያ ታሪክ ዛሬ ላይ የምናገኘው የኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በአገር ውስጥ (ኢትዮጵያዊ ዜግነት ባላቸው) እና በውጭ አገር የታሪክ ምሁራንና ጸሀፍት የተደራጀ ነው፡፡ የታሪክ ጸሀፍቱ ታሪክን ሲጽፉ ታዲያ ለኢትዮጵያ የስነ ጽሁፍ ዕድገት በአጠቃላይ፣ በተለይ ደግሞ ለኢትዮጵያ ታሪክ ዕድገት ያበረከቱትን…
Saturday, 03 October 2015 10:14

የብሩህ አዕምሮ እስረኛ

Written by
Rate this item
(3 votes)
የስነ ሰብእ ምሁራን፤ የዘመናዊውን ሰው የከተማ ኑሮ፤ ከእግት አራዊት ትርዒት (Zoo) ጋር ያመሳስሉታል፡፡ በእነሱ አመለካከት፤ ከተማ ‹‹የእግት ሰዎች ትርዒት›› (Human Zoo) ነው፡፡ የስነ ሰብእ ሊቃውንት፤ የጠቅላላው ዘረ - እንስሳት (Species) ህልውና በነገድ አኗኗር ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ አራዊት፤ በነገድ በመኖር ራሳቸውን…
Saturday, 03 October 2015 10:13

የባቡር ላይ ጥቅሶች

Written by
Rate this item
(5 votes)
የታክሲዎን አመል እዛው- ትዳርና ባቡር አንድ ናቸውመሳፈሪያቸውን እንጂመውረጃቸውን ማወቅ አይቻልም- ባቡር እና ሰውን ማመን ቀብሮ ነው- ነገረኛ ተሳፋሪ ባቡርን ኮንትራትይጠይቃል- ደግሞ እንደታክሲ በየቦታው ወራጅአለ በሉ አሏችሁ- ብድር ባይኖር ኖሮ አዳሜ ይሄኔለታከሲ ተሰልፈሽ ነበር- አይደለም የባቡር ሐዲድ ወርቅቢየነጥፉላችሁ አታመሰግኑም- አፄ ምኒሊክ…
Rate this item
(3 votes)
በዚህ መጣጥፍ ጸሀፊ እምነት የክሽፈት ታሪክ እና የታሪክ ክሽፈት የሚሉት ሁለት ሀሳቦች ብዙ ጉዳዮችን ያዘሉ በመሆናቸው በጥልቀት መታየት አለባቸው፡፡ በመሆኑም የፕሮፌሰር መስፍን ሀ/ማርያም አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ፤ ስለ ክሽፈት ታሪክና ስለ ታሪክ ክሽፈት ያነሳቸውን ሀሳቦች በማሰባሰብ ለማቅረብ ተሞክሯል፡፡ መጽሀፉ ከአደረጃጀት አንጻር…