ህብረተሰብ
በኢትዮጵያ ከሚታወቁት የሴት የቅኔ መምህራት ውስጥ አንደኛዋ እማሆይ ኅሪተ ሥላሴ ደባስ ናቸው። እማሆይ ኅሪት በአሁኑ ጊዜ የታላቁ ገዳም የዲማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ሁለተኛዋ የቅኔ መምህርት ሆነው በማስተማር ላይ ይገኛሉ፡፡ ተወልደው ያደጉት እዚያው ዲማ አካባቢ ልደታ ለማርያም ቤተመስቀል ከተባለች ቦታ ነው። የተወለዱት…
Read 15578 times
Published in
ህብረተሰብ
ካለፈው የቀጠለ “ተፈጥሮና በገና ባይኖሩ ፆም ምን ይውጠው ነበር?” ያሰኘኝ ገዳም ከእግር አጠባው ሥነ ሥርዓት በኋላ ለጸሎት ወደ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን መሄድ ነው ፕሮግራሙ፡፡ ቤተክርስቲያኑ ከገዳሙ ሆነው ሲያዩት አንገቱን አስግጎ በማዕረግ ቆሞ በእጅ የሚነካ ይመስላል፡፡ ሲሄዱት ግን ቁልቁለቱና ዳገቱ መከራ ያሳያል፡፡…
Read 3100 times
Published in
ህብረተሰብ
ጥድፍ ጥድፍ የሚሉ እግሮች፣ ቅልጥፍጥፍ የሚሉ እጆች፤ቁርጥ ቁርጥ የሚሉ ትንፋሾች፣ እዚህና እዚያ የሚያማትሩ አይኖች፤ጋዜጠኛው በወ/ሮ ውቢት ሁኔታ እጅግ ተገርሟል፡፡ የድምፅ መቅረጫውን እያስተካከለ ወ/ሮ ውቢትን አሁንም አሁንም ያያታል፡፡ ወ/ሮ ውቢት ተወልዳ ያደገችው እዚሁ ምስራቅ ጎጃም ደብረ ማርቆስ ከተማ እንደሆነ አስቀድሞ አውቋል፡፡…
Read 2586 times
Published in
ህብረተሰብ
(ለቅላቂዎችና አስለቅላቂዎች) የቀድሞውም ሆነ የአሁኑ የእንድማጣ ኢየሱስ ት/ቤት የሚገኘው በደብረ ማርቆስ ከተማ ምሥራቃዊ ክፍል የአሁኑ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ካለበት አካባቢ ነው፡፡ ት/ቤቱ የተመሰረተው ለጥ ብሎ ከሚታየውና ሣር በበዛበት የውሰታ ወንዝ ሜዳ ላይ ነው፡፡ የውስታ ወንዝ ከላይ ከደጋው እየወረደ መስኩን ለሁለት…
Read 2546 times
Published in
ህብረተሰብ
“…እና ከመሀል ልጀምርላችሁ”አንድ ሙዚቃ ከፈትኩኝ፡፡ ሙዚቃውን ላፕቶፕ ላይ ተጭኖ ነው ያገኘሁት፡፡ ላፕቶፑ ደግሞ ተሰብሮ የተጠገነ ነው፡፡ የሰበርኩትም እኔ ነኝ፤ ያስጠገንኩትም እኔ ነኝ፡፡ ካስጠገንኩት በኋላ እየወደድኩት መጣሁ። በፊት እጠላው ነበር፡፡ ጊዜዬን ስለሚያባክንብኝ…መጥፎ ፊልሞች ሳይበት እንድውል ስለሚያደርገኝ…ከመፅሐፍት ጋር ሊነጣጥለኝ ደባ ይሸርባል ብዬ…
Read 2027 times
Published in
ህብረተሰብ
ወቅቱ 1973 ዓ.ም ነበር፡፡ አገሪቱ ከተለያዩ የውስጥና የውጪ ኃይሎች ጋር ጦርነት ውስጥ የገባችበት ጊዜ ነው፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ልጆቻቸውን ያለ አሳዳጊ ጥለው በየጦር ሜዳው ወድቀዋል፡፡ አሳዳጊና ተንከባካቢ ያጡት ህፃናት በየጎዳናው መውደቃቸው ያሳሰበው የደርግ መንግስት፤ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት በነበሩት መንግስቱ ኃይለማርያም ልዩ…
Read 13488 times
Published in
ህብረተሰብ