ህብረተሰብ
- ዶ/ር አረጋ ይርዳው (የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ) በኩባንያችን በኩል ባለፈው አመት የተከናወኑት ተግባራት በሙሉ አመርቂ ነበሩ፡፡ በተለይ በቴክኖሎጂ ግሩፑ አካባቢ ጥሩ ስራ ነው የተሠራው፡፡ በቀጣይ ደግሞ በተለይ የመብራት አገልግሎቱ መሻሻልና የባቡር ዝርጋታው መጠናቀቅ፣ በሀገራችን ያለውን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ መልካም ያደርጉታል…
Read 1369 times
Published in
ህብረተሰብ
(እስቲ እውነት እውነቱን እናውራ) ሰው መሬት መንገሻው ሰማይ መናፈሻው ተደርገው የታነፁለት ንጉስ ነው፡፡ ስለሆነም ልቡን ስሎ፣ አዕምሮውን አብስሎ ሲተጋና ጥበብን ሲሻ በመሬት የተተከሉ፣ በሰማይ የተሰቀሉ እንዲሁም መሀል ላይ የሚንቀዋለሉ ፍጥረታት ሁሉ ያለማመንታት ይገዙለታል፡፡ እሱም ለስጋው ድሎት፣ ለነፍሱ ችሎትና ለመንፈሱ አገልግሎት…
Read 3613 times
Published in
ህብረተሰብ
(መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም) … መስከረም ሁለትን ሳስብ ብዙ ነገር ወደ አዕምሮዬ ይመጣል፡፡ ደርግ ከንጉሰ ላይ ሥልጣን ከተረከበ በኋላ በየዓመቱ መስከረም ሁለት ትልቅ ክብረበአል ነበር፡፡ ወጣቱ አብዮት የሚባለውን ሲያይ መጀመሪያ አካባቢ ጉጉና ደስተኛ ነበር፡፡ በአሉም በሠራዊቱ የተለያዩ ትርኢቶች ታጅቦ፣…
Read 3325 times
Published in
ህብረተሰብ
(መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም) … መስከረም ሁለትን ሳስብ ብዙ ነገር ወደ አዕምሮዬ ይመጣል፡፡ ደርግ ከንጉሰ ላይ ሥልጣን ከተረከበ በኋላ በየዓመቱ መስከረም ሁለት ትልቅ ክብረበአል ነበር፡፡ ወጣቱ አብዮት የሚባለውን ሲያይ መጀመሪያ አካባቢ ጉጉና ደስተኛ ነበር፡፡ በአሉም በሠራዊቱ የተለያዩ ትርኢቶች ታጅቦ፣…
Read 2231 times
Published in
ህብረተሰብ
የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የግል አሽከርና አልባሽ ስዩም ጣሰው በ14 ዓመት የቤተመንግስት አገልግሎታቸው፣ በዕለት ማስታወሻቸው ላይ ሲያሰፍሩ የቆዩትን መረጃ ጋዜጠኛ ግርማ ለማ አስተካክሎ በ2006 ዓ.ም “የንጉሡ ገመና” በሚል ለንባብ አብቅቶታል፡፡ የጃንሆይ የመጨረሻ ሰዓት ምን እንደሚመስል ለማስታወስ ከዚሁ መጽሐፍ ላይ ተከታዩን ቀንጭበን አቅርበናል፡፡…
Read 4148 times
Published in
ህብረተሰብ
በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን መረጃ መሰረት፤ የኢትዮጵያ ሬዲዮ ብሔራዊ አገልግሎት /በ1927 ዓ.ም/ ፣ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን /በ1956 ዓ.ም / እና ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 /በ1995 ዓ.ም / የተባሉትን የብሮድካስት ወይም ኤሌክትሮኒክ ሚዲያዎችን ይዞ የሚንቀሳቀሰው የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት (ኢሬቴድ) ሰሞኑን ከድርጅትነት ወደ…
Read 4221 times
Published in
ህብረተሰብ