ህብረተሰብ
ጡረታዬ ባለመከበሩ በቤተሰቦቼ ድጋፍ እኖራለሁ….ለማንዴላ ሃውልት ማሰሪያ ከደሞዜ 50ሺ ብር አበርክቼአለሁ … እስቲ ከትምህርትዎ እንጀምር፡፡ ምንድነው የተማሩት? የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ከጨረስኩ በኋላ ፖሊስ ኮሌጅ ገባሁ፡፡ “አባዲና ኮሌጅ” ይባላል፡፡ እዚያ ገብቼ የፖሊስ ጠቅላላ ትምህርት ተከታትዬ ግንቦት 19 ቀን 1947 ዓ.ም…
Read 3288 times
Published in
ህብረተሰብ
በጥላቻና በእርግማን የተሞላ “መጽሐፍ”ባለፈው ሳምንት ከቆምንበት እንቀጥል፡፡ የኢትዮጵያን አንድነት በማስጠበቅ ረገድ ከቴዎድሮስ ይልቅ ዮሐንስ የተሻሉ እንደነበሩ ጸሐፊው የገለጡበት መንገድ የተሳሳተ መሆኑን አመልክቼ ነበር የተሰነባበትነው፡፡ “የእንግሊዝ ተንኮል ያቅለሸለሻቸው አፄ ዮሐንስ ይህ ሃሳብ ይዞ ለመጣ የእንግሊዝ ልኡክ ተቀብለው ከሃገሬ መሬት ቅንጣት ታክል…
Read 1831 times
Published in
ህብረተሰብ
“ይኼ የመስኖ ውሃ ከመምጣቱ በፊት ዝናብ ጠብቀን ነበር የምናርሰው። ስለዚህ ቤተሰብ ለማስተዳደር ብዙ እንቸገር ነበር፡፡ ከሦስት ዓመት በፊት የማደርገው ባጣና ግራ ቢገባኝ ከአካባቢው ጠፍቼ ልሰደድ ነበር፡፡፡ አክሽን ኤድና-ፓዴት የመስኖ ውሃ አምጥተው ከስደት አዳኑኝ” ያለችው ዙሪያሽ መኮንን ናት፡፡ በአንኮበር ወረዳ የእንዶዴ…
Read 1624 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሁለት ሣምንት በፊት ከአንድ ወዳጄ ጋር ቀጠሮ ነበረኝ፡፡ ለወትሮው የቀጠሮ ሰዓት መሸራረፍ የማይወደው ወዳጄ፣ በ “የሀበሻ ቀጠሮ” ልማድ ላይ አዘውትሮ ጣቱን የሚቀስረው ባልንጀራዬ ከተቀጣጠርንበት ቦታ በሰዓቱ መድረስ አልቻለም፡፡ በርግጥ እኔም አሥር ደቂቃ አሣልፌ ነበር ከቦታው የደረስኩት፡፡ በቀጠሮ ሰዓት የማያወላዳው ባልንጀራዬ…
Read 3541 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሰው ለማገልገል መፈጠር መታደል ነው”ራስዎን ያስተዋውቁ … ስሜ ጌታቸው ተድላ ይባላል፡፡ አሁን የምኖረው አዲስ አበባ ውስጥ ነው፡፡ ትምህርቴ በእርሻ ኢኮኖሚክስና በገጠር ልማት ሲሆን የመጨረሻው ማዕረጌ PHD ነው፡፡ በዓለም ዙሪያ ብዙ አገሮች ላይ ሰርቻለሁ፡፡ ጡረታ ስወጣ አገሬ ላይ መጥቼ መፃፍ የጀመርኩ…
Read 5265 times
Published in
ህብረተሰብ
አያታችን የአፄ ምኒልክን፣ አባታችን የአፄ ኃይለስላሴን ዘውድ ሰርተዋልወንድሜን ሙያውን ጀርመን አገር ያስተማሩት ንጉሱ ናቸውየአክሱምና ላሊበላ መስቀሎችን ዲዛይን አሻሽሎ የሰራው አባቴ ነውወላጆቻቸው የአንኮበር ተወላጆች ናቸው። አባታቸው ከአንኮበር ጀምሮ በአዲስ አበባ ቤተመንግሥትም የወርቅና ብር ጌጣጌጦች ባለሙያ ነበሩ፡፡ ከታላቅ ወንድማቸው ጋር በመሆን የአባታቸውን…
Read 3958 times
Published in
ህብረተሰብ