ህብረተሰብ
እንደ ዓለት የጸና ታሪክ፣ እንደ ፏፏቴ የሚፈስስ ዜማ የሚያፈስሱ ከንፈሮች፣ የልብ አፍንጫ የሚነቀንቅ የፍቅር መዓዛ ያለውን የኢትዮጵያ ሶማሌ ህዝብ ለመጎብኘት ወደ ኦጋዴን ስንበርር፣ አውሮፕላኑ በሁለት ክንፎቹ ሲበር፣እኛም ሺህ ክንፎች ያወጡ ልቦች ነበሩን፡፡ ኦጋዴን ገብተን ፈንጂ አየር ላይ ከነወንበራችን ሲያንሳፍፈን፣ኦብነግ መንገድ…
Read 4520 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬ ሁለት ሳምንት 200 የሚደርሱ አባላት የተካተቱበት እውቅ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ ጋዜጠኞችና የፖለቲከኞች ቡድን፤ በፌዴሬሽን ምክር ቤትና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልላዊ መንግስት አስተባባሪነት “የምስራቅ ኢትዮጵያን እንወቅ” በሚል መርህ የሶማሌ፣ የሃረሪ ክልል እና የድሬዳዋ መስተዳድርን ጐብኝተዋል፡፡ በዚህ ፅሁፌ በጉብኝቱ ወቅት ይፋ ስለተደረጉ አንኳር…
Read 3796 times
Published in
ህብረተሰብ
ወደቅሁ፤ ተጋጋጥኩ፤ ግን ተሳካልኝ ስምህ ትርጉም ያለው ይመስላል--- ስወለድ አፈጣጠሬ የሚያስደንቅ ስለነበረ ፈቃዱ ዘገዬ አሉኝ፡፡ “እሱ እንደፈቀደ፣ እንደፈጠረው የሚያደርገውን ያድርገው” ለማለት ይመስለኛል፡፡ ታምሩ የሚለው ግን የቆሎ ት/ቤት እያለሁ የወጣልኝ ስም ነው፡፡ ይሄም ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ አፈጣጠሬ የሚያስደንቅ ስትል--- ሁለቱም እግሮቼ…
Read 7401 times
Published in
ህብረተሰብ
አስገራሚ ሠርግ በ50ኛው ዓመት የአፍሪካ ህብረት ክብረ - በዓል ጉያበወርሃ ግንቦት፤ በ24ኛው ቀን፤ በ2005 ዓ.ም፤ አምስት ኪሎ ድህረ ምረቃ አዳራሽ የተፈፀመ የሰርግ ገጠመኝ ነበር የጽሑፌ መነሻ፡፡ ከዚያ በፊት ግን በቀጥታ ወደ “ገደለው” ሳንዘልቅ መግቢያ ነገር እናብጅ፡፡ ሠርግ የደስታውን ያህል ጣጣው…
Read 7547 times
Published in
ህብረተሰብ
ይህች ጽሑፍ በአንድ ወቅት በአንድ የመንግስት መስሪያ ቤት አብሮኝ ይሰራ ስለነበር ናሆም የተባለ ወንደ ላጤና ስለሰራተኛው ገበያነሽ (ጋቢ) የምንጨዋወትባት አሪፍ ወግ ናት፤ ዘና በሉ… ቅድመ - ወግ ናሆም እድሜው በሃያዎቹ አጋማሽ የሚገኝ ምርጥ ልጅ ነው፤ በቃ ሙድ የገባው፣ የአራዳ ልጅ…
Read 8110 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 01 June 2013 13:33
የአፍሪካ ኅብረት (አንድነት ድርጅት) ምሥረታ የዓይን እማኝ የነበሩት ፊታውራሪ ምን ይላሉ?
Written by መንግሥቱ አበበ
እንግዶች በመሳፍንትና በመኳንንት ቤቶች አርፈዋል ሁፌት ቧኜ አውሮፕላን ስለማይወዱ በመርከብና በባቡር ነበር የመጡት የኋላ ማርሽ አስገብተን ወደ ዛሬ 51 ዓመት እንጓዝ፡፡ ብዙዎቹ የአፍሪካ አገራት ከቅኝ አገዛዝ ነፃ የወጡበት ጊዜ ነበር፡፡ ነፃ ያልወጡም አገራት ነበሩ፡፡ አፍሪካ ተባብራ ችግሮቿን እንድትፈታ፣ ነፃነቷንም እንድታስከብርና…
Read 5067 times
Published in
ህብረተሰብ