ህብረተሰብ
የሃይማኖት ስፍራዎች ‹ቅዱሳን› ናቸው፤ ሥፍራዎቹ ምድራዊውን ዓለም ከሰማያዊ ስፍራ የሚያገናኙ ድልድዮች ናቸው፤ ‹የሆነው፣ እየሆነ ያለውና የሚሆነው ሁሉ ከፈጣሪ በመጣ ትዕዛዝ ነው› በሚል እሳቤ ራስን ለሌላ መንፈሳዊ ሃይል የሚያስገዙባቸው ምኩራቦችም ናቸው፡፡ እንኳንስ መጻሕፍት ተጽፎላቸው፣ ዶግማና ቀኖና ተቀርጾላቸው፣ የተከታዮቻቸው ቁጥር ዕልፍ አዕላፋት…
Read 730 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ ኢየሩሳሌም ቅጥር ፈርሶብን ሳንጠግነው፣ የዝማሬ መሠንቋችን ደርቆ፣ የኤርምያስን ሠቆቃ እንድናላዝን፣ሙሿችንን እንድናሟሽ ያደረጉን የታሪክ መዘዞች ብዙ ቢሆኑም፣ በሩቅ ሳይሆን በቅርብ የምናያት ሀገራችን የተስፋዋ ቋንጣ ተዘልዝሎ ከተሰቀለበት ለማውረድ ተንጠራርተን የምንደርስ አልመስል እያለን ስንባትት ዘመናት ቆጥረናል።አበባችን ለፍሬ ሳይበቃ፣ረግፎ ከአፈር የተቀላቀለው በጣም ብዙ…
Read 482 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰኞ ጥር 6 ቀን 2016 ዓ.ም ሎሚ ሜዳ ከሚገኘው መጠለያዬ ለጉዞ ዝግጁ ሆንኩ፡፡ ሌሊቱን ለጉዞ የሚያስፈልጉኝን የጽሕፈት፣ የመቅረጸ ድምጽ እንዲሁም የምስለ ፎቶ መሣሪያዎቼን አደራጀሁ፡፡ የጉዞዬ መጀመሪያ አዲስ አበባ ሲሆን፤ የጉዞዬ መዳረሻ ወይም ማጠናቀቂያ ደግሞ የቢጣራና ሞክየረር ናቸው፡፡ ከማለዳው 11፡45 ሰዓት…
Read 392 times
Published in
ህብረተሰብ
“የዘመናት መድረክ ላይ ረዥሙን የታሪክ ጉዞ ተጉዘው ለሰው ልጆች ተስፋንና ጥበብን ይዘው ለትውልድ በመተላለፍ እንደ ውርስ የተሰጡ ቅርሶች መጻሕፍት ናቸው” ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ። ስለ መጻሕፍት፣ ስለ ንባብ አዲሱ ባህላችን ላወጋችሁ ነው። መጻሕፍትን በመላው አገራችን አዳርሰው የንባብ ባህልን የህዝብ ቋሚ ባህል…
Read 523 times
Published in
ህብረተሰብ
በፈረንጅ ማርች 8 ትናንት ነበር፤ ሴቶቹ የሚንቆለጳጰሱበት፤ ጥቅማቸው አለመከበሩ (አፋዊ ቢሆንም) የሚያንገበግብበቱ፤ ዘለሰኛ ስለ ሴቶች የሚዜምበቱ--የኢፌዲሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አንድ ቀን ሲቀረው የተጨነቀ፣ የተጠበበትን መፈክር አሰምቷል፡፡ ”ሴቶችን እናብቃ፣ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!””ጥሩ“ ብለን እንቀጥል ---እንግዲህ ሴቶች ለወንዶቹ ሁለመና ናቸው ማለት ግድ…
Read 551 times
Published in
ህብረተሰብ
ግራር፣ የጠቢባን መናኸሪያ ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) – አሽበርግ ፕሮግራም ጋር በመተባበር፣ “ሠዓሊትን ፍለጋ የተሰኘ ሴት ሠዓሊያንን ማብቃት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል። ይህ ፕሮጀክት ሁሉን አቀፍ የሴት የሥነ ጥበብ ሙያተኞችን ብራንዳቸውንና የዲጂታል ሰብዕና ከማጎልበት ባሻገር ሚዛናዊ…
Read 317 times
Published in
ህብረተሰብ