ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ከቤት ሰራተኛነት እስከ ክብርት ቆንስላነት መግቢያእስከዳር ግርማይን የማውቃት እንደማንኛውም የኢትዮጵያን ኪነጥበብ በቅርበት እንደሚከታተል ሰው፤ በተዋናይነቷ፣ በፕሮዲውሰርነቷና በስክሪፕት ፀሐፊነቷ ነው፡፡ (ሞዴል እንደሆነችም አውቃለሁ።) “የጥቁር እንግዳ” እና “ሰውነቷ” በተሰኙ ፊልሞቿ ኮምጨጭ፣ ኮስተር፣ ጀገን… ያለ ገጸ ባህሪ ተላብሳ ነው የምትጫወተው፡፡ እኔ በግሌ ትንሽም…
Rate this item
(2 votes)
 “በዋናነት የአዕምሮ በሽታ ላይ ነው የምንሠራው” ሠናይት አድማሱ ትባላለች። ነዋሪነቷ በአሜሪካ ሎሳንጀለስ ከተማ ነው። ቀድሞ በሞዴሊንግ ሙያ ትሰራ እንደነበር ትናገራለች፡፡ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካን ሃገር ከሌሎች ጋር የመሠረተችውን የበጎ አድራጎት ድርጅት እየመራች ትገኛለች፡፡ “አፍሪካን ኮሚውኒቲ ፐብሊክ ኸልዝ ኳሊዥን” ይሰኛል ድርጅቱ። የተለያዩ…
Rate this item
(0 votes)
 የኦሮሞ ልሂቃን ዘር-ተኮር ጭፍጨፋን በአደባባይ ያውግዙ!” “በ2013 ዓ.ም በተካሄደው አገር አቀፍና ክልላዊ ምርጫ፣ በሕዝብ ድምጽ ወደ ስልጣን የመጣው ስድስተኛው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት (ጨፌው) እርስዎን ርዕሰ መስተዳድር፣ ወ/ሮ ሰአዳ አብዱራህማንን ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል። እርስዎ ያቀረቧቸውን የክልላዊ መንግሥቱ…
Rate this item
(1 Vote)
የናይጄሪያው ደራሲ ቺኑ አቺቤ ‘There was a Country’ በሚለው መጽሐፉ፣ በናይጄሪያ በኢግቦ የሚነገር አንድ ምሳሌያዊ አባባል ይጠቅሳሉ፡፡ ‘ዝናቡ የቱ ላይ እንደሚመታው ያላወቀ ሰው ገላውን የት እንዳደረቀ ሊናገር አይችልም’ ይላል፤ ምሳሌያዊ አባባሉ። በእኛም ዘንድ የችግሮቻችንን ሥረ-መሰረቱን፣ የተግዳሮታችንን ምንጩን በትክክል ያለማወቅ ችግር…
Rate this item
(0 votes)
“ትሕነግ ሌላ ጥፋትና ውድመት እንዲፈጽም ሊፈቀድለት አይገባም!” አሸባሪው የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት (ትህነግ)፤ የትግራይ ክልልን ከኢትዮጵያ ገንጥሎ፣ ትግራይ የምትባል ነፃ አገር ለመመስረት ፍላጎትም ሆነ ዓላማ ያለው ድርጅት ነው ብሎ ለማመን ይከብዳል።ዓላማው ትግራይን አገር አድርጎ ማቆም ቢሆን ኖሮ፣ ደርግ ትግራይን…
Rate this item
(0 votes)
ሀገር እንደዋዛ፣ ካቧ እየተናደ፣ማገሯ እየላላ፣ ላዪ እየነደደበምሰሶው ብርታት፣ ለታሪክ በቆመውበወጋግራው ድጋፍ፣ ሊወድቅ ባዘመመው፤ትንገዳገዳለች፣ በሰካራም መንገድከታዛው ቁጭ ብሎ፣ ይታዘባል ትውልድ፤ እኔም እንደ ትውልድ፣አዚምሽን ተሸከምሁበህመምሽ ታመምሁ፤ግፉ አደነዘዘኝመኖር ጎመዘዘኝእንቅልፌን አባረርሁተኝቼ ስነቃ፣ እንዳላጣሽ ፈራሁ፤© Zelalem Tilahun***እንባዬን የት ላርገው?(በእውቀቱ_ስዩም)ቀና በል ይሉኛል ወዴት ልበል ቀናከላይ ተደፍቶብኝ…