ህብረተሰብ
ዲሞክራቲክ ኮንጎ በአፍሪካ በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ሥር ከነበሩ አገሮች አንዷና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ አገር ናት። የሕዝብ ብዛቷ ከ89 ሚሊየን በላይ ነው። በአፍሪካ ከሚገኘው የውኃ ሃብት 52 በመቶ የሚሆነው የሚገኘው በዚህች አገር ሲሆን ከውኃ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሟም እጅግ ከፍተኛ ነው።ከአስራ አንዱ…
Read 706 times
Published in
ህብረተሰብ
"በየሳምንቱ ሳላቋርጥ በማንበብ ላይ ነኝ" አቶ መስፍን ወልዴ መሃል ኮልፌ ላይ የሚገኝ “አጋዝ ካፌና ሬስቶራንት” ባለቤት ነው። መተዳደሪያው ንግድ ነው፡፡ የዛሬ እንግዳችን ያደረግነው በንግድ ሥራው አይደለም፡፡ በአንባቢነቱና በአዲስ አድማስ የረጅም ዘመን ወዳጅነቱ ነው፡፡ ከጋዜጣችን ጋር ዝምድና አለው፤ ያቆራኘው ኪዳን፣ የሳበው…
Read 1579 times
Published in
ህብረተሰብ
የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፈር ቀዳጅ እንደሆኑ የሚነገርላቸው የአፄ ምኒልክ ቤተ-መንግስት ሆኖ ሲያገለግል የቆየው የአንኮበር ቤተ-መንግስት፤ ከሰሜን ሸዋ ዞን ዋና መቀመጫ ደብረ ብርሃን ከተማ በ40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። አካባቢው ብዙ ታሪክና ቅርስን የያዘ ነው። የፈረንሳይና ሌሎች አገሮች የመጀመሪያዎቹ ኤምባሲዎች የተከፈቱት…
Read 54 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 16 January 2021 11:10
ኪሊማንጃሮ ተራራ አናት ላይ የአፍሪካ ህብረት ባንዲራና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ይሰቀላል
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄደው “ጉዞ አድዋ” ዛሬ ማለዳ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ በምክትል ከንቲባዋ አዳነች አበቤ፣ በሃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግዎች ፀሎት፣ ምርቃና የሰላም ግቡ ንግግር ይጀመራል። የዘንድሮውን ጉዞ አድዋ ለየት የሚደርጉት ነገሮች ምንድን ናቸው? ከአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር…
Read 907 times
Published in
ህብረተሰብ
"ስለ ሕጋዊነት የሚብሰከሰኩት የደርጉ ሊቀ መንበር፤ አስተዳደራቸው ከሕግ ጋር ይተዋወቅ ነበር ማለት ያስቸግራል። በቅርብ ታሪክ ከታዩ መንግሥታት በደም አፋሳሽነቱ ወደር አልነበረውም።--" ‘የኢትዮጵያ ሕዝብ’ሰሞኑን ከቀድሞ የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ጣቢያ ባልደረባ አዲሱ አበበ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የኮሎኔል መንግሥቱ ሃይለማርያም ልጅ ዶ/ር…
Read 3941 times
Published in
ህብረተሰብ
እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!የዘንድሮውን የልደት በዓል የምናከብረው በዚህ ዓመት ያሳለፍነውን ፈታኝ ተጋድሎና ከፊታችን የሚጠብቀንን ወሳኝ ዕድል እያሰብን ነው። አሁን በፈተናና በዕድል መካከል እንገኛለን። ዓለምም የመጀመሪያውን የክርስቶስ ልደት ያከበረችው በፈተናና በዕድል መካከል ሆና ነበር። በአዳም በደል ምክንያት የመጣው የመከራ…
Read 178 times
Published in
ህብረተሰብ