ህብረተሰብ
በመቀሌ፣ መተከል፣ ማይካድራ እና ኮንሶ የተሰማራው አጥኚ ቡድን ግኝቱን ይፋ አድርጓል መቀሌን ጨምሮ ባለፉት ወራት ግጭትና ጥቃት እንዲሁም የደህንነት ስጋት ወደተፈጠረባቸው የሃገሪቱ አካባቢዎች ቡድን ልኮ ማጥናቱን ያስታወቀው ኢዜማ፤ መንግስት በአካባቢዎቹ ተጨማሪ የማረጋጋት ስራዎች እንዲሰራ ምክረ ሃሳብ አቅርቧል።የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ…
Read 1133 times
Published in
ህብረተሰብ
https://youtu.be/kTTahgC6OO8?t=27 "-በፖለቲካውም ኾነ በሃይማኖቱ ጎራ ያሉ ሰዎች የየሠፈራቸውን የሕግጋት ድምጽ በሕሊናቸው የሚሰሙ ቢኾን ኖሮም፣ ዛሬ ላይ ማንም እየተነሳ በግብታዊነት የሚፈነጭባት ሀገር አትኖረንም ነበር ብዬ አስባለሁ።--" ይኼ ዓለም በሕግ እንጂ በዘፈቀደ የሚመራ አለመኾኑ እሙን ነው። የሰው ልጅም ከመነሻው አሳቢነትን ከሕገ ልቦና…
Read 4875 times
Published in
ህብረተሰብ
“እናቴን አይዞሽ ደርሼልሻለሁ እላታለሁ”ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለ12ኛ ጊዜ ባለፈው ቅዳሜ ጥር 29 ቀን 2013 ዓ.ም በዋናው ግቢ 5ሺ 310 ተማሪዎችን በመጀመሪያ በሁለተኛና በስፔሻሊቲ ዲግሪ ሲያስመርቅ፤ ሰኞ የካቲት 1 ደግሞ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በሚገኘው ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ከ360 በላይ…
Read 388 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሁሉም ሰው እየተሯሯጠ ጥጉን ያዘ፡፡ የሁለት ዓመቱ ልጄም የሰማውን አስፈሪ ድምፅ መቋቋም አቅቶት ጉያዬ ውስጥ ተወሸቀ፡፡ ድምፁ የተዋጊዋ ሚግ ነበረ፤ የመጣችውም በመቀሌ አካባቢ የተተከሉትን የኢፌዲሪ መከላከያ ሮኬቶች ህወሓት እንዳይጠቀምበት ለመምታት ነበር…” በጦርነቱ ወቅት መቀሌ ነበርኩ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ በየሳምንቱ የማስነብባችሁ ታሪክም…
Read 9210 times
Published in
ህብረተሰብ
• ለጋዜጠኛ ካሳሁን አሰፋ ባለቤት 305 ሺ ብር አስረክቤአለሁ • በልጅነቴ ለማውቀው ለልብ ህሙማን ማዕከል ከ1 ሚ. ብር በላይ ለግሻለሁ ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ጉለሌ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ነው። ኑሮውን አሜሪካ ኮሎራዶ ግዛት ካደረገ 16 ዓመታትን አስቆጥሯል። ገና የ11 ዓመት…
Read 2876 times
Published in
ህብረተሰብ
ኮራኮን ኮንስትራክሽን ቅዳሜ ጥር 22 ቀን 2013 ዓ.ም ለንባብ በበቃው ጋዜጣችሁ ላይ “የአዳማ ግንብ ገበያ ባለአክሲዮኖች መንግስት እንዲታደጋቸው ተማፀኑ” በሚል ርዕስ የቀረበው ዘገባ፤ በእውነተኛ መረጃና ማስረጃ ላይ ያልተመሰረተ ሲሆን የአንድ ወገን ቅሬታ ብቻ ሚዛናዊነት በጎደለው መልኩ የተቀረበበት ነው። ከዚህ አንጻር…
Read 418 times
Published in
ህብረተሰብ