ህብረተሰብ
አብዛኞቻችን ስለ አበበ ቢቂላ የምናውቀው የማራቶን ጀግና መሆኑን ነው፡፡ እሱ ግን ከዛም በላይ ነበር፡፡ በዓለም ላይ አንዱና ታላቁ የስኬት ምሥጢር ተብሎ የሚታወቀውን፣ ነገር ግን በተግባር ለማስረዳት አስቸጋሪ የሆነውን ሃሳብ በተግባር ያሳየ፤ ሃሳቡን ለማስረዳትም ጥሩ ምሳሌ ሆኖ የቀረበ የማራቶን ሩጫ ጀግና…
Read 715 times
Published in
ህብረተሰብ
ሕዝባዊ ቦታዎች የአንድን ማህበረሰብ ማህበራዊ ህይወትን የሚያሳዩ በህዝቡ የሚከበሩና የሚወደዱ ቦታዎች ናቸው። በእነዚህም ህዝባዊ ቦታዎችም አማካኝነት ሕብረተሰቡ ስብሰባዎችን እርቆችን ሐይማኖታዊ ከበራዎችን ፖለቲካዊ ሁነቶችን ስፖርታዊና የመዝናኛ ክንዋኔዎችን ወዘተ ይከውኑበታል። ህዝባዊ ቦታዎች ለህብረተሰቡም የላቀ አካላዊና መንፈሳዊ እርካታን ስለሚሰጡ እጅግ የሚከበሩ የሚወደዱና የሚዘወተሩ…
Read 544 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ ስለ በሬዎች ውጊያ ነው የማወጋችሁ። (መቼም ስለ አሰቃቂው የሰዎች ውጊያ ከማውራት ይሻላል) ዘና እንደምትሉበት እምነቴ ነው፡፡ ወግ-1. መቼም የገጠር ልጆች የምታውቁት ታሪክ ነው - ኮርማ በሬዎች እርስበርስ የመዋጋት ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው፡፡ ሁለት ኮርማዎች ጎን ለጎን ከቆሙ ወይም ከተቀራረቡ ከሁለቱ…
Read 2097 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹የሐሳብ ቀን-ዘሎች›› (አሳዬ ደርቤ) በእኔ ዘንድ የእረፍት ትርጉሙ ቁጭ ማለት ሳይሆን ‹‹ሥራ መሥራት›› ነው። ከየትኛውም ነገር በላይ የሚያዝናናኝ ደግሞ የምወደውን ሥራ መሥራት ነው። ስለሆነም ቢሮ ውዬ ስመለስ ቤት ገብቶ ከማረፍ ይልቅ መጻፍ ደስ ያሰኘኛል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘም፤ በጥሩ እንቅልፍ ካሳለፍኩት…
Read 5336 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ስንሆን እንበረታለን፤ ስንለያይ እናንሳለን! (ውስጤ ከሚቀር ጊዜው ሳያልፍ የሚያስከፋውን ያስከፋ በሚል የተጣፈ)እንደኔ እንደኔ ትግራይ ትገንጠል የሚሉ ተጋሩዎች ምክንያት ሲጠየቁ “ኢትዮጵያ ገፋችን፣ በደለችን” የሚሉትን ወደ ጎን አድርገው፣ “በቃ መገንጠል አማረን” ቢሉ ነው የሚያምርባቸው። በመገፋት ቢሆን ከአማራና ከኦሮሞ ይበልጥ አልተገፋችሁም። በመታረድም…
Read 307 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ስንሆን እንበረታለን፤ ስንለያይ እናንሳለን! (ውስጤ ከሚቀር ጊዜው ሳያልፍ የሚያስከፋውን ያስከፋ በሚል የተጣፈ)እንደኔ እንደኔ ትግራይ ትገንጠል የሚሉ ተጋሩዎች ምክንያት ሲጠየቁ “ኢትዮጵያ ገፋችን፣ በደለችን” የሚሉትን ወደ ጎን አድርገው፣ “በቃ መገንጠል አማረን” ቢሉ ነው የሚያምርባቸው። በመገፋት ቢሆን ከአማራና ከኦሮሞ ይበልጥ አልተገፋችሁም። በመታረድም…
Read 226 times
Published in
ህብረተሰብ