ህብረተሰብ
"--ዘመን የራሱ ባህል፣ የራሱ እውነት አለው፡፡ ታሪክ እንደሚያስረዳን፤ የሰው ልጅ በለውጥ ሂደት አልፎ ፍላጎቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ ሰፍቶ የሳይንስና የፍልስፍና ዘመን ላይ ደርሷል፡፡ ዛሬ ነገሮች የሚዳኙት ፍልስፍና ካለ ብቻ ነው፡፡ ዛሬ ነገሮች እውነት ተብለው የሚፀድቁት ወይም ሀሰት ተብለው የሚወገዱት በምክንያት…
Read 3008 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት አሜሪካውያን ለ59ኛ ጊዜ መሪያቸውን መርጠዋል። የ78 ዓመቱ የደላዌር ሴናተርና የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት በሶስተኛው ሙከራ ተሳክቶላቸው በሀገሪቱ ታሪክ በዕድሜ የገፉ ተመራጭ ሆነዋል። በአንፃሩ ተፎካካሪያቸው ፕሬዚዳንት ትራምፕ፣ ውጤቱን ባለመቀበል፣ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ለመውሰድ እየዛቱ ይገኛሉ።ለመሆኑ በየአራት አመቱ የሚካሄደው ምርጫ…
Read 516 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ሰማይ ተቀደደ ቢለው፣ ተወው ሽማግሌ ይሰፋዋል›› አለ አፄ ቴዎድሮስ የጭካኔ ቅጣት የጀመሩት ወደ ሥልጣን ገና ሳይመጡ ነው፡፡ ከዱኝ ያሏቸውን ሽፍታ ጓደኞቻቻውን እግራቸውን እየጎመዱ ነው ያሰናበቷቸው፡፡ ደረስጌ ማርያም ላይ ዘውድ ጭነው ከነገሡ በኋላ አዋጅ አስነገሩ። አዋጁ አባት ያለህ በአባትህ ሥርዓት እደር፣…
Read 1337 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዲህ እናድርግ፡- ልማትና እድገት ሶስት ምዕራፎች እንዳሏቸውና ሶስቱም ምዕራፎች የየራሳቸው ጄኔራሎች እንደሚኖራቸው እናስብ፡፡ እንደምታውቁት፣ “ወቅት” “የጎበዝ ያለህ! የመሪ ያለህ! የሰው ያለህ!” ብሎ ሲጣራ “የቁርጥ ቀን ጄኔራሎች” ሆነው ከተፍ፣ ከች የሚሉ ግለሰቦች ሁሌም አሉ፡፡ “የጊዜን ጥሪ” ከሌሎች ቀድመው ለመስማት ንቁዎች የሆኑ፤…
Read 7304 times
Published in
ህብረተሰብ
ግጥምን ሁሉም ሰው አንብቦ ለየራሱ የሚሰጠው ትኩስ ስሜት አለ፤ ወይ ይጠላል፤ ወይ ይወድዳል - ይላሉ የስነ ግጥም ሂስ ምሁር የሆኑት ኤስ ኤች በርተን፡፡ ይህ ግን ገና ድስቱ ምድጃ ሲነካ ነው፡፡ ደጋግመው ሲያጣጥሙትና፣ የቅመማውን ስልትና ይዘት ሲያጤኑ የሰውም ልዩነት፣ የጥበብም ቃና…
Read 1901 times
Published in
ህብረተሰብ
(የዛሬ 3 ሳምንት ምን ተጽፎ ነበር?) ከሕወሓት አመራር መካከል የትግራይ ሕዝብ፣ ከገዛ አገሩና ከወገኑ መለየት አለበት የሚል እምነት የያዘ ቢኖር፣ በሕገ መንግሥቱ መሠረት መጠየቅ ይችላል። ይህን ለማድረግ ጸብ አያስፈልግም፤ ጦርነት አያስፈልግም። ከሕግ ውጭ ሕዝቡን በውሸት ሰበካ ወደ ግጭት ለማስገባት መሞከር፣…
Read 2177 times
Published in
ህብረተሰብ