ህብረተሰብ
- ባህልና ቋንቋን የሥልጣን መስፈርያ ማድረግ ትልቅ ስህተት ነው - የበዳይ ተበዳይ ታሪክ ማራገቡ ጠቃሚ አይደለም - ታሪክን እንደ ትዝታ ማየት መልመድ አለብን አንዳንድ የኢትዮጵያ ልሂቃን ታሪክን የውዝግብና የግጭት ምንጭ በማድረግ ረገድ ሚናቸው ቀላል አይደለም፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህርና…
Read 487 times
Published in
ህብረተሰብ
(አጽንቼ ያቆምኩትን ባለውለታውን ዞሮ የወጋው ዘመን ባንክ) ከ20 አመታት የአሜሪካ ቆይታ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሼ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ ስስራ እንደመቆየቴ፣ የስራዬ ባህሪ ከባንኮች ጋር ያገናኘኝ ነበርና አዘውትሬ ወደተለያዩ የአገሪቱ ባንኮች እሄድ ነበር፡፡ ሁሉም ባንኮች ግን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን የማይጠቀምና…
Read 642 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 16 February 2019 14:13
“ለፈጣሪም፣ ለመንግስትም፣ ለራሱም የማይመች ሕዝብ”
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የጽሁፌን ርእስ ያገኘኋት ከፌስቡክ ነው፡፡ አበበ አለበል የተባለ ወዳጄ የፌስቡክ ግድግዳው ላይ “ለሰው፣ ለመንግስት፣ ለፈጣሪ የማትመች ህዝብ ሆይ! እንዴት አመሸህ?” የሚል አጭር መልእክት አስፍሮ አነበብኩና አቀማመጡን ገልብጬ ለዚህ ጽሁፌ ርዕስ ላደርገው ወደድሁ፡፡ብዙ ሰዎች “ሕዝብ እንደ ሕዝብ አይሳሳትም ወይም ሕዝብ እንደ…
Read 722 times
Published in
ህብረተሰብ
ለምክርም ሆነ ለአዳዲስ የዕውቀት ሸመታ የልብ ወዳጅነት ያልተዘመረለት ት/ቤት ነው። “አልተዘመረላቸውም” ካልኳቸው የቅርብ ወዳጆቼ አንዱ፤ “ከእንዴት ሰነባበትን” የዘወትር ወጋችን አስከትሎ የወረወረብኝ የጥያቄ ናዳ፣ የሦስት ዓሥርት ተኩል ዓመታት አቋሜን መፈታተን ብቻ ሳይሆን፤ መቶ ሰማኒያ ዲግሪ የአመለካከት ለውጥ እንዳደርግ ጭምር ያስገደደኝ ነበር፡፡ርዕሰ…
Read 85 times
Published in
ህብረተሰብ
ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ሕዝቡ መሪውን ራሱ እንዲመርጥ የሚያስችለውን አሠራር (ፕሬዚዳንታዊ መንግስት) ወይም ደግሞ እንደ አሁኑ ፓርቲው መሪውን እንዲመርጥለት የሚያደርገውን አሠራር (ጠቅላይ ሚኒስቴራዊ መንግስት)፤ ከሁለቱ መንገዶች አንዱን መርጦ ፈቃዱን እንዲያስታውቅ፣ ለሕዝቡ በሪፈረንደም ዕድል ይሰጠው ዘንድ ለመሞገት አራት ማስረጃዎች አቀርባለሁ።1ኛ/ ሕዝቡ አዋቂ…
Read 3384 times
Published in
ህብረተሰብ
በኢትዮጵያ ከሰማኒያ በላይ ብሔረሰቦች እንደሚገኙ ለረጅም ጊዜ ሲነገር ቆይቷል፡፡ ያሉ ግን ለይተን ያላወቅናቸው ብሔረሰቦች ይኖራሉ ብለው የጠረጠሩትና ወደ ጥናቱ የገቡት ዶ/ር ባይለኝ፤ ይህን ቁጥር ወደ ሁለት መቶ ከፍ አድርገውታል፡፡ ለይተን ያላወቅናቸውን ለይተን በማወቃችን፣ “ሕዝቦች” እያልን ስንጨፈልቃቸው የቆዩትን፣ ከዚህ ሳጥን አውጥተን…
Read 1165 times
Published in
ህብረተሰብ