ህብረተሰብ
ለዎላይታ ጥያቄ፣ ከሲዳማው እንማር ከ20 ሰዓታት በፊት የብልፅግና ፓርቲ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ ወቅታዊውን የዎላይታ ዞንን ሁኔታ በተመለከተ ካስቀመጣቸው አንቀፆች ውስጥ መግቢያው ላይ የሚከተለው ይገኝበታል፦“በዎላይታ ዞን የህዝቡ ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ እንዳይመለስና በህዝብና በመንግስት መካከል መጠራጠር እንዲፈጠር ለውጡን ከማይደግፉ አካላት ጋር…
Read 531 times
Published in
ህብረተሰብ
ሁለት ዓመታትን ያስቆጠረው ለውጥ፣ በየጊዜው በሚነሱ ዐውሎ ነፋሳት እየተናጠ፣ እየተወላገደና እየቆሰለ እዚህ ደርሷል:: በተለያዩ አካባቢዎች የተነሱ ነውጦች የብዙ ሰዎችን ሕይወትና ንብረት ነጥቀዋል፡፡ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ለግጭትና ጥፋት የተመቻቸው የብሔር ፖለቲካ፤ ሀገሪቱን የመበተን አደጋ መጋረጡን በተደጋጋሚ በተግባር አይተነዋል፡፡ ቀደም ባሉት…
Read 4983 times
Published in
ህብረተሰብ
ሞቅ ሲል ገዳይ፣ ቀዝቀዝ ሲል ዳኛ!(አሌክስ አብርሃም)በገጀራ የቆራረጠውን ሬሳ አጋድሞ አጠገቡ ግዳይ እንደጣለ አንበሳ እየተንጎማለለ ፎቶ ሲለጥፍ፣ የሰው ንብረት አውድሞ ሰልፊ እየተነሳ እዩኝ ሲል፣ በአደባባይ ህዝብን፣ ሐይማኖትን በፀያፍ ስድብ ሲያብጠለጥልና "ጨፍጭፏቸው ጨርሷቸው" ሲል፣ ላለፉት ሁለት ዓመታት ይሄን ሁሉ በግልፅ ስናይ…
Read 8970 times
Published in
ህብረተሰብ
የትኛው ይቅደም?(መላ ቲዩብ)የኢትዮጵያ በሁለት እግር መቆም ከእነሱ አንድ እግር እሚቀንስ እሚመስላቸው ምስር እና ወዳጆቿ ምን እንዳየ አሞራ በላያችን ላይ ይዞራሉ፡፡ አለም አቀፍ የሀይል ተገዳዳሪዎች አገራችንን ወደ አፍሪካ ለመግባት እሚጠቀሙባት መስፈንጠሪያ እንደሆነች በማሰብ በጎዳናዎቻችን ላይ ትክሻ ይለካካሉ፡፡ አለምን ግራ ቀኝ ሲያስረግጡ…
Read 3971 times
Published in
ህብረተሰብ
የዓባይ ግድብ(መስፍን ወልደ ማርያም)የዓባይ ግድብ ኢትዮጵያን ገፍቶ ወደ ፊትና ወደ ላይ እንደሚያስፈነጥራት ሳይታለም የተፈታ ነው፤ እንደ ልብ በርካሽ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ባለቤት መሆን ብዙ የልማት በሮችን ይከፍታል፤ እንጀራ ጋጋሪ ሴቶችም በኮሬንቲ ምጣድ እንጀራም ወጥም እንደሚሠሩ በቲቪ ሲናገሩ ሰምቻለሁ፤ በተለያዩ ኢንዱስትሪዎችም…
Read 2691 times
Published in
ህብረተሰብ
ወግ 1 - በ2ሺ የባንዲራ ቀን እየተከበረ በነበረበት ቀን ስለ ባንዲራ አንድ ሁለት መስመር ግጥም ለመፃፍ ፈለኩና ጭብጡን ማሰላሰል ጀመርኩ። ብዙ ሀሳቦችን ሳወጣና ሳወርድ ከቆየሁ በኋላ ባንዲራን፤ ማለት፣ “ጨርቁ”ን፤ እና፣ ሰንደቁን፤ ማለትም፣ ባንዲራውን ተሸካሚውን እንጨት (ብረትም ይሁን እንጨት) እያነፃፀርኩ የሚከተሉትን…
Read 1604 times
Published in
ህብረተሰብ