ህብረተሰብ
• በየአገሩ፣ ምን ያህል ሰዎች፣ በምን ያህል ፍጥነት ለቫይረስ ይጋለጣሉ? • የትኞቹ ትንበያዎች ሰሩ? ምን ያህሉ ስህተት ሆኑ? አብዛኞቹ ከሽፈዋል። የኮረና ቫይረስ ስርጭትን በተመለከተ የተዘጋጁ የትንበያ ቁጥሮች፤ “ምንም የጥንቃቄና የመከላከያ ጥረት ካልተደረገ” በሚል መነሻ ላይ የተመሰረቱ ናቸው፡፡ “እየተጠነቀቅን? እየተከላከልን? ጥረታችንን…
Read 3140 times
Published in
ህብረተሰብ
- ባለሁበት ክፍል ውስጥ ብቻዬን ነኝ፣ የሚነበብ የለም፤ ቲቪ የለም ምንም የለም… ይጨንቃል - አንዳንድ ለይቶ ማቆያ ያሉ ሰዎች ያልተገባ ቅርርብ በመፍጠር ራሳቸውን ለቫይረሱ ያጋልጣሉ - የምለቀው ቪዲዮ ወደዚህ ቦታ ለሚመጡ ሰዎች ትልቅ የሥነልቦና ጉልበት ይሆናቸዋል ሰሞኑን ዩቲዩብ ላይ አንዲት…
Read 5752 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢቲኒክ ፌዴራሊዝም ለድርድር የማይቀርብ ከሆነ--በብሔርና በቋንቋ ላይ የተመሠረተ ፌዴራሊዝምን እንኳን ለወዳጅ ለጠላትም አልመኘውም። ኢትዮጵያ ካላት የብሔር ብሔረሰቦች ዲሞግራፊ አንፃር አሃዳዊውንም ፈፅሞ አልደግፍም። ለብሔር ብሔረሰቦች ባህልና ቋንቋ ተግባራዊነት ዕውቅናን ሰጥቶ የሚዋቀረውን ጂኦግራፊያዊውን “Non-Ethnic.. Non-Territorial Autonomy” ፌዴራሊዝምን ግን እደግፋለሁ። አሁን ግን በተግባር…
Read 7266 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 13 June 2020 13:22
ለፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴና ለጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ፡- እባካችሁ የአዛውንቶቹን ሞት አሳምሩ!
Written by አበራ ሣህሌ
ግንቦት 20ግንቦት 20 የደርግ አስተዳደር የወደቀበትና ሕወሓት/ኢህአዴግ ሥልጣን የያዘበት ቀን ሆኖ የፊተኛውን መስከረም ሁለትን በመተካት ለአንድ ትውልድ ያህል ሲከበር ቆይቷል። ዕለቱን አስመልክተው ሰሞኑን ቁጭት የተመላበት ትንተና የሰጡት የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሥዩም መስፍን “እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቤቱ ሆኖ እያቃጠለው በፍቅር…
Read 1110 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሚያዝያ ወር መጨረሻ ላይ ከአዛውንቱ ሣይንቲስት ከሎሬት ዶክተር ተወልደ ብርሃን ገብረእግዚአብሔር የተጻፈ አንድ ግልፅ ደብዳቤ በኢንተርኔት ላይ አነበብኩ:: በኢትዮጵያ በዘረ-መል ምህንድስና የተለወጡ አዝርዕቶች እንዲመረቱ የኢትዮጵያ መንግሥት መፍቀዱን ሰምቶ ተቃውሞውን በጽሁፍ ከገለጸ በኋላ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ወይም ቀልባቸውን የሚስበው ባለሙያዎች የሰጡትን…
Read 2288 times
Published in
ህብረተሰብ
--የበረሃ ሕልመኞች የጎሣ ታሪክን እያወቁ፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለውን የጎሣ ሁኔታ እያዩ፣ የቀየስነውና የዘረጋነው የጎሣ ሥርዓት ከመጀመሪያው ጊዜ ጀምሮ ትክክል ነው፣ ወደፊትም አጠናክረን እንቀጥልበታለን እያሉ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ በቅርብ ታሪኩ የአመራር ግትርነት ምን ያህል ችግር እንዳስከተለ ያውቃል:: ለምሳሌ ቀደም ሲል እንደተገለፀው፣…
Read 1167 times
Published in
ህብረተሰብ