ህብረተሰብ
ለሁሉም ጊዜ አለው ይባላል፡፡ ይህን ጊዜ ለማምጣት እኛም፣ እኛን የሚቃወሙን ክፍሎችም ተረባርበንበት ይሆናል፡፡ ዛሬ “አማራ ነኝ” ማለት እና በአመራርነት መደራጀት፣ እንደ ትናንቱ “የወያኔን መንገድ ተከተላችሁ፣ አገር አፍራሾች” በሚል አያስወቅስም፡፡ የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት (መአሕድ) እስከ 1995 ዓ.ም ይተዳደርበት በነበረው ደንቡ…
Read 5732 times
Published in
ህብረተሰብ
· ግጭት፣ ህገ-ወጥ የመሣሪያ ዝውውር፣ የፀጥታ ስጋት፣ የመሠረተ ልማት ችግር--- ተጋርጠዋል · በተለየ ድምቀት ይከበራል በተባለው የጥምቀት በዓል፤ በርካታ ዳያስፖራዎች ይታደማሉ · ቻቺ ታደሰ የውጭና የአገር ውስጥ አርቲስቶች የሚሳተፉበት የሙዚቃ ኮንሰርት ታዘጋጃለች ባለፈው ነሐሴ 2010 ዓ.ም የጎንደር ከተማ አስተዳደርን እንዲመሩ…
Read 396 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 22 December 2018 13:10
“የህዝብ ትግል ከማይቀለበስበት ደረጃ ደርሷል” ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ
Written by አለማየሁ አንበሴ
• አንድ የውጭ ሚዲያ፣ ሪፎርሙን የሚያጥላላ ዘገባ እንዲሠራ የ200 ሺ ዶላር ክፍያ ቀርቦለት ነበር • እርስበርስ ለመጠፋፋት መነሳታችን ለኦሮሞ ህዝብ አይጠቅምም - ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ • ለአለም ጭምር አዲስ የሆነ ርዕዮተ አለም ለማስተዋወቅ ዝግጅቱ ተጠናቋል ተባለ የህዝብ ትግል ከማይለቀስበት ደረጃ…
Read 695 times
Published in
ህብረተሰብ
- 95ኛ ዓመት ልደታቸውን በአስመራ ለማክበር አቅደው ነበር - የዓይን ብሌናቸው በቃላቸው መሰረት ተለግሷል ከመስከረም 28 ቀን 1994 ዓ.ም እስከ መስከረም 27 ቀን 2006 ዓ.ም ድረስ ኢትዮጵያን በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉት መቶ አለቃ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፤ ይህቺን ዓለም የተሰናበቱት የዛሬ ሳምንት ነበር- አርብ…
Read 521 times
Published in
ህብረተሰብ
ዜጎች የወር መጨረሻ ላይ ለመድረስ ይጨነቃሉ። የዓለም መንግስታት፣ ከመቶ ዓመታት በኋላ የዓለም ሙቀት ሊጨምር ይችላል ብለው ለመደስኮር ይገባበዛሉ። ነዳጅንና መኪናን በማንቋሸሽ ይቀናጣሉ፤ የነዳጅ ታክስ በመጨመር ይወዳደሳሉ። የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ በማፍረስና የኤሌክትሪክ ዋጋ በማናር... ይሞጋገሳሉ። ይሄንን እንደ ስኬት የሚቆጥሩ መንግስታት፣... በእርግጥም…
Read 2695 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ሰው በአልጀዚራ ቀርቦ ሲናገር ሰማሁት፤ እንዲህ ሲል፤ ‹‹በቻይና ፓርቲን መለወጥ አይቻልም። ፖሊሲን መለወጥ ግን ይቻላል፡፡ በአሜሪካ ደግሞ ፓርቲን መለወጥ ይቻላል፡፡ ነገር ግን ፖሊሲን መለወጥ አይቻልም፡፡ በሌላ በኩል፤ በቻይና ፖለቲካው በኢኮኖሚው ላይ ሥልጣን አለው፡፡ በአሜሪካ ደግሞ ኢኮኖሚው በፖለቲካው ላይ ሥልጣን…
Read 1159 times
Published in
ህብረተሰብ