ህብረተሰብ
የሰው እውቀቱና ክብሩ፤ በምሳሌና በዘይቤ መናገሩ? እምሯችንን የሚያባንኑ፣ በውስጣችን ሃሳብ የሚጭሩ፣ ብርሃን የሚፈነጥቁ አባባሎች፣ ውድ እንቁ ናቸው፡፡ “የሰው ክብሩ፣ በምሳሌ መናገሩ ነው” ቢባል አይገርምም:: “እውን መሳይ” ልብ ወለድ ታሪክ፣ ከእውን የሕይወት ታሪክ በላይ ልቆ ይታየናል -“larger than life” እንዲሉ። የሰውን…
Read 614 times
Published in
ህብረተሰብ
"በጉራጌ ወግና ባህል ውስጥ አንድ ግለሰብ መጥፎ ነገር ገጥሞት በመጥፎው ነገር ላይ የሚያፌዝና የሚያላግጥ ሰው ካለ፣ በርቸ ይሁንብህ መባሉ አይቀሬ ነው፡፡ ምከንያቱም የሰው ልጅ ማህበረሰባዊ እንስሳ እንደመሆኑ መጠን የሌላ ሰው ችግርና መከራ አብሮ በመጋራት አብሮ ይሰለፋል እንጂ በወገኑ ላይ በደረሰው…
Read 10570 times
Published in
ህብረተሰብ
በምህዳራዊ አስተሳሰብ መሰረት፣ በልዩ ልዩ መልኩ የሚከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎች በተፈጥሮአዊው ምህዳር ውስጥ ያሉ ከመጠን ያለፉ ከባቢያዊ መዛባቶችን ለማስተካከል የሚከሰቱ ተፈጥሮአዊ ሁነቶች ናቸው። ዛሬ በዓለም ዙሪያ በተጠናከረ ሁኔታ እየተክሰተ ያለው ድርቅ፣ ጎርፍ፣ አውሎ ነፋስ (tornedo) እና የባህር ማእበል (hurricane) ሁሉ ተፈጥሮአዊው…
Read 2193 times
Published in
ህብረተሰብ
የ47 ዓመታት ፖለቲካ ፍፃሜ ወዴት ህወሓት በዛሬ አቋሙ፣ በኢትዮጵያ ህዝብን አቆራርጦ የመለያየት አጥፍቶ የመጥፋት አማራጭ እየተገበረ መስሎኛል።ልብ ብለህ አጢናቸው!በመላ አገሪቱ ባሉ የመከላከያና የፀጥታ ተቋማት ከትግራይ የወጣ አባልና አመራር በሌሎች ጓዶቹ ላይ ግድያና እገታ እንዲፈፅም ጊዜ ወስዶ ሲመለምልና ሲያስፈፅም ፥ ምናልባት…
Read 1657 times
Published in
ህብረተሰብ
(የህወኃት ጁንታ ሦስት ቦታ የተሳለ ሰይፍ ነው) (ከወንድወሰን ተሾመ መኩሪያ፤ የማህበራዊ ሳይንስና የስነልቦና ባለሙያ) ኢትዮጵያ ከህውሃት ጁንታ ጋር የገባችበት የህግ ማስከበር እንቅስቃሴ፣ የጊዜ ፍጥነትና ጥንቃቄ የሚጠይቅ ነው። ፍጥነቱ የሚያስፈልገው የህግ ማስከበር ስራው በዘገየ ቁጥር የሶስተኛ ወገን ፍላጎትና ጣልቃ ገብነት መጨመሩ…
Read 769 times
Published in
ህብረተሰብ
“አገር ላይ አደጋ የተደቀነው አንቀጽ 39 የፀደቀ ጊዜ ነው” (አርቲስት ደበሽ ተመስገን) ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የጠ/ሚኒስትር ፅ/ቤት በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ ላይ የኪነ-ጥበብና የሚዲያ ባለሙያዎች ምን አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ ይችላሉ በሚል የኪነ-ጥበብ የሚዲያ ባለሙያዎችን እና እንዲሁም አትሌቶችን ጋብዞ ውይይት አድርጎ ነበር።…
Read 8994 times
Published in
ህብረተሰብ