ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
 ከቤት ሰራተኝነት ለመውጣትእንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊት ኳታር የገባሁት ሰው ቤት ለመስራት ነው፡፡ 4 ዓመት ከመንፈቅ ሰው ቤት ሰርቻለሁ፡፡ ግን ሁልጊዜም ህልም ነበረኝ፡፡ በቤት ሰራተኛነት ተወስኜ መኖር የለብኝም ብዬ አስብ ነበር፡፡ የተሻለ መስራት እንደምችል ውስጤም ይነግረኝ ነበር። ራሴን እንዴት ነው የማሳድገው ብዬ…
Saturday, 31 December 2022 13:08

የእኛ ሰው በኳታር

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ‹‹ምግብን የምሰራው እንደ ሰዓሊ ተጠብቤ በመሆኑ የምግብ ጠበብት ብባል አይደንቅም›› መስከረም ዘውዴ ‹‹ፕሮፌሽናል ለሆኑ ዜጎቻችን የሚሆኑ የስራ እድሎች በመካከለኛው ምስራቅ ለመፍጠር እፈልጋለሁ፡፡›› - ሔኖክ ተሾመ ሄኖክ ተሾመና መስከረም ዘውዴ በኳታሯ መዲና ዶሃ ታዋቂ የሆነው የአቢሲኒያ ቢሾፍቱ ሬስቶራንት ባለቤቶች ናቸው፡፡ የትዳር…
Rate this item
(0 votes)
 “እኛ ትርኢታችንን ለማሳየት ወደ ባህር ማዶ እንጓዛለን፡፡ ወጣቶቹ ከዚያ በሚያገኙት ገንዘብ ህይወታቸውን ያሻሽላሉ፡፡ ሌሎች ቤተሰቦች ይሄንን ሲያዩ ወደኛ ይመጡና ልጆቻቸው እኛ ጋ እንዲገቡላቸው ይጠይቃሉ፡፡” እ.ኤ.አ በ1997 ዓ.ም በምሥራቅ ኢትዮጵያ የተቋቋመው “ድሬዳዋ ሰርከስ”፤ እዚህ ግባ የሚባል የገንዘብ አቅምና ሃብት ባይኖረውም፤ ለወጣቶች…
Rate this item
(3 votes)
አድማስ ትውስታ ኢትዮጵያ ወዴት ወዴት--? “--አረቄ ጠጥቶ የማይሰክር ሰው ተየት ይገኛል? ዘውድ ዙፋን፣ ከአረቄ አስር እጅ የባሱ አስካሪዎች ናቸው። አስካሪነታቸው ንጉስ ለተባለው ሰው ብቻ አይደለም። ለባለሟሎቹም፥ ለዘመናዮቹም ነው። ሕዝቡንም ጭምር ለማስከር እንዲችሉ ተደርገው ተሰናድተዋል። የአረቄ ስካር በቶሎ ይበርዳል። የዙፋንና የዘውድ…
Rate this item
(4 votes)
 • “አመራሩን በንቅለ ተከላም በቆረጣም ነው ያስተካከልነው” • “ዓለም ስትሰለጥን ወሎን ትመስላለች በ1999 ዓ.ም ከሀረማያ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ተቀብለው ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ በሰሜን ወሎ ዋድላ ወረዳ የወረዳውን ገንዘብና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለአራት ዓመታት መርተዋል። ከዚያ በኋላ በህዝቡ ፍላጎት በወጣትነት እድሜያቸው…
Saturday, 17 December 2022 13:58

ስለ ሕገ-መንግስት

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሕገ መንግሥት ማለት መንግሥቱ በምን ዓይነት አስተያየትና ሐሳብ የተመራ ሆኖ እንደ ተመሠረተ የሚያስረዳ፣ በመንግሥቱና በሕዝቡ መካከል ያለውንም ግንኙነት ከናስተዳደሩ ለይቶ የሚያመለክት ቀዋሚ ደንብ ነው።ይህም ሕግ ንጉሠ ነገሥቱን ወይም መንግሥቱን ከበላይ ሆኖ የሚያዝና የሚመራ ነው። ሕግ ለሰው ልጅ አዲስ ነገር አይደለም፤…
Page 12 of 262