ህብረተሰብ
በእኛ ሀገር ልማድ እንደ አይን ብሌን የምንመለከተውን ነገር እንኳን ክፉውን ለጥንቃቄ የሚረዳውን ስጋት መተንፈስም ቢሆን በጨለምተኝነት ያስፈርጃል፡፡ ሆኖም ስለ ትልቁ ሀገራዊ እሴታችንና የትውልድ ቅርሳችን ስንል ግን ወቅታዊ ስጋቶችን ለመሰንዘር እንገደዳለን፡፡ ሌሎችም ሃሳባቸውንና ስጋታቸውን ከመተንፈስ ወደ ኋላ እንዳይሉ እናሳስባለን፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ…
Read 10001 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 05 November 2017 00:00
በልዩነት ውስጥ ምን ይታየናል? ውበት ወይስ መድልዎ?
Written by ዶ/ር ዳዊት አሰፋ (የኢትዮጵያ የአዕምሮ ህክምና ማህበር ፕሬዚዳንት)
ልዩነት ባለበት ቦታ ሁሉ ውበት አለ። ተፈጥሮም እንዲህ ድንቅ ሆና የተሰራችው፣ ልዩነትን በህብረት ውብ አድርጎ የመግለጥ ሚስጥር ውስጥ ይመስለኛል፡፡ የምናየው፣ የምንሰማው፣ የምንዳስሰው የምንቀምሰውና የምናሸተው ሁሉ አንድ አይነት ብቻ ቢሆን፣ እንዴት አለም ጎደሎ ትሆን ነበር! በአንፃሩ ግን በልዩነት ውስጥ ውበት ነጥሮ…
Read 1717 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 29 October 2017 00:00
የተዘነጉ ወይስ የተጠሉ መፍትሄዎች? - የግለሰብ መብት፣ ነፃ ገበያ እና የህግ የበላይነት!
Written by ዮሃንስ ሰ.
• ትክክለኛም ሆነ የተሳሳተ መርህ፣... ስልጡን ሃሳብም ሆነ ኋላቀር የዘረኝነት ሃሳብ...•“በተመጠነ ኮታ፣ በተመረጠ ቦታና ጊዜ፣... በልዩ ጉዳይና ሁኔታ ላይ ብቻ!” የሚል ማስጠንቀቂያ ተለጥፎለት በጠርሙስ ታሽጎ፣... የተቆለፈ ሳጥን ውስጥ ሊቀመጥ አይችልም።• በተመጠነ ሁኔታ የሰውን ንብረት አለማክበር፣ በተመጠነ ሁኔታ ዘረኝነትን መስበክ፣ በተመጠነ…
Read 4567 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ክልልህ የት ነው? መታወቂያ አሳይ? ለምን ጉዳይ መጣህ? ወዘተ.--በአፋር የተለመዱ ጥያቄዎች አይደሉም፡፡ በተቻለኝ መጠን ተዘዋውሬ ለማጣራት ሞክሬያለሁ፡፡ አንድም ሰው የተለየ ሃሳብ አልሰጠኝም፡፡ ዋናው ጉዳይ፣ ያ ግለሰብ ኢትዮጵያዊ ነው? አይደለም? የሚለው ብቻ ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ብቻ ዋስትናው ነው፡፡---“ለወገናችን ኩላሊት እንስጥ፤ ወገናችንን…
Read 4919 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዘጋጁ፡- ከዚህ በታች የቀረበው ፅሁፍ “ሸገር 102.1” ሥርጭት የጀመረበትን የ10ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ “እናውራ” በሚል ርዕስ ከታተመው መፅሄት ላይ የተወሰደ ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ የአዲስ አድማስ ዝግጅት ክፍል ሸገሮችን እንኳን ለ10ኛ ዓመት በዓላችሁ በሰላምና በስኬት አደረሳችሁ ለማለት ይወዳል፡፡ “ኢትዮጵያ ለዘላለም…
Read 1649 times
Published in
ህብረተሰብ
ምስኪን እንስሳት! ምስኪን ተፈጥሮ! ዛሬ ከፍልስፍና ቅርንጫፎች ውስጥ ሰው ከተፈጥሮ ጋር ያለውን ሥነ ምግባራዊ ግንኙነት የሚያጠናውን የተፈጥሮ ፍልስፍና (Philosophy of Nature and Environment) እንቃኛለን፡፡ የጥንቱና የመካከለኛው ዘመን ሰው ባህልና ፍልስፍና ዋነኛ ትኩረቱ፣ ሰው ከሚኖርበት አካባቢና ከዲበ አካላዊው (ከሰማያዊው) ዓለም ጋር…
Read 3980 times
Published in
ህብረተሰብ