ህብረተሰብ
Saturday, 30 September 2017 14:45
አስተራዜንካ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎች አካሄደ
Written by Administrator
አስትራዜንካ በመላው ዓለም የሚከበረውን ‹‹የዓለም የልብ ቀን›› ምክንያት በማድረግ ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎች እና የምክር ድጋፎችን በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞች አከናወነ፡፡ ‹‹ሄልዚ ሃርት አፍሪካ” በተሰኘው ፕሮግራሙ አስትራዜንካ ነፃ የደም ግፊት ምርመራዎች እና የምክር ድጋፎችን ያከናወነው በአዲስ…
Read 1480 times
Published in
ህብረተሰብ
“አበባየ’ሽ ወይ”…የልጃገረዶች ጨዋታ(ምጥን መጣጥፍ፤ ስለ ትውፊቱና ባህላዊ አጨዋወቱ) 1 ዐውደ ዓመት፡-በጊዜ ወሰን ውስጥ ያልተሠፈረ የሕይወት ልክና ወግ የለንም፡፡ በጊዜ ቀመር ውስጥ ያልተጓዘ ቀን ልናሳልፍ አንችልም፡፡ በጊዜ ሀሳብ ውስጥ ያልተፈተነ ፍልስፍናም የለንም፡፡ ከሁሉም ከሁሉም፤ ጊዜያችንን ያልተረከ፣ ጊዜያችንን ያልመሰለ ጥበባዊ ሥራ ሊኖረን…
Read 13490 times
Published in
ህብረተሰብ
የባህል ኢንዱስትሪ መንደሮች ይቋቋማሉ ተብሏልደ.ኮሪያና ቻይና የባህል ማዕከላቸውን ሊከፍቱ አቅደዋል በዓለም ላይ ከባንክና ኢንሹራንስ፣ ከመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁሶች እንዲሁም ከቱሪዝም በመቀጠል አምስተኛው ግዙፍ የኢንቨስትመንት ዘርፍ፣ የባህል ኢንዱስትሪ መሆኑን የዓለም ባንክ ሪፖርት ያመለክታል፡፡ የማህበረሰቡን ባህላዊ እሴቶች ወደ ኢንዱስትሪ ለውጦ የገቢ ምንጭ በማድረግ…
Read 3949 times
Published in
ህብረተሰብ
የኢትዮጵያዊነት ከፍታ በመቶ ሚሊየን ዜጎች ከፍታ የሚገኝ እሴት ነው፡፡ መቼስ ከአዙሪት መውጣት ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊ ምጽአት ነው፡፡ የየዘመኑን ታሪክ ብንመረምር ነገስታትና መንግስታት የሚኮንኑትና የሚጸየፉት ያለፈውን ንጉስና መንግስት እንጂ፣ የግፍና የጭቆና ተግባራቸውን አይደለም፡፡ በመሆኑም ውለው ሲያድሩ የረገሙት መንግስት ተግባር የእነሱም መለያ ይሆናል፡፡…
Read 1937 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 18 September 2017 10:19
አንብሮ፣ ተቃርኖ እና አስተፃምሮ - የዕድገት ህግ
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህርና “የኢትዮጵያ ፍልስፍና” መፅሐፍ ደራሲ brooha3212@gmail.com)
በቅድመ ልደት በበሬ እናርስ ነበር፤ በድንጋይ ወፍጮም እንፈጭ ነበር፡፡ ቤታችንም ደሳሳ ጎጆ ነበር። ፈጣኑ መጓጓዣችንም አህያ፣ ፈረስና በቅሎ ነበሩ። መካከለኛው ዘመን ላይም የሥራ መሳሪያዎቻችን ላይ ምንም ዓይነት ማሻሻያ ሳይደረግባቸው ሞፈር፣ የዲንጋይ ወፍጮ፣ ደሳሳ ጎጆና የጋማ ከብቶች ሆነው ቀጠሉ። ትውልድ ይመጣል፣…
Read 5290 times
Published in
ህብረተሰብ
ከቤተ ጉራጌ ህዝብ አንዱ የክስታኔ ጉራጌ ነው፡፡ የክስታኔ ጉራጌ የበርካታ ባህላዊ እሴቶች ባለቤትም ነው፡፡ ከባህላዊ እሴቶቹ መካከል ደግሞ አንዱ የደንጌሳት በዓል አከባበር ስርአት ነው፡፡ ይህ እጅግ ጥልቅ ባህላዊ ይዘት ያለውን በዓል በሰፊው ለማስተዋወቅ ሰፊ አላማ ይዞ የሚንቀሳቀሰው በክስታኔ - ጉራጌ…
Read 1420 times
Published in
ህብረተሰብ