ህብረተሰብ
“-- በነገራችን ላይ፤ ሰውን ከእንስሳት የሚለየው ማሰብ መቻሉ አይመስለኝም፡፡ ይልቅስ፤ሰውን ከእንስሳ የሚለየው መሳቅ መቻሉ ነው፡፡--”ማቲው አርኖልድ መሰለኝ፡፡ ‹‹አግዚአብሔር ዓለሙን ሰርቶ ሲጨርስ፤ ከሰራበት መሣሪያ አንድ ረስቶ ሄደ፡፡ ያም መሣሪያ ሜታፈር (ተለዋጭ ዘይቤ) ነው፡፡ ይህ መሣሪያ ከሰው እጅ ገባ፡፡ ከገጣሚው እጅ ገባ፡፡…
Read 4636 times
Published in
ህብረተሰብ
“የሀገራችን የወንጀል ፍርድ ከፈሰሰ የማይታፈስ …” በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ አስደናቂ የፍርድ ታሪኮች አንዱ የሶስና ፍርድ ነው፡፡ እሥራኤል ወደ ባቢሎን ተማርከው በነበሩ ጊዜ ኢዮአቄም እና ሶስና የተባሉ ባልና ሚስቶችም ተማርከው ነበር፡፡ የባቢሎን ሥርዓተ መንግሥት ከየሀገሩ የተማረኩ ፈላስያን የራሳቸውን ጉዳይ በራሳቸው…
Read 14491 times
Published in
ህብረተሰብ
ወ/ሮ ዘኑ ደማ ቀጭን ጠይም፣ ቆንጆ ስትሆን 35 ዓመቷ ነው፡፡ መኖሪያዋ በአርሲ ዞን ሚጢ ቀበሌ ሲሆን በማቲዎስ ወንዱ ካንሰደር ሶሳይቲ ማዕከል ተጠልላ ነው ያገኘኋት፡፡ በፊት ጤነኛ ስለነበረች የወር አበባዋ ምንም ሽታ አልነበረውም፡፡ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መሽተት ጀመረ። “በፊት የሌለብኝን የወር…
Read 4500 times
Published in
ህብረተሰብ
ዓለማቀፍ የፕሬስ ቀን ባለፈው ማክሰኞ ሚያዝያ 25 በሀገራችን የተከበረ ሲሆን በመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አዘጋጅነት በፍሬንድሺፕ ሆቴል የግማሽ ቀንየፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ በፓናል ውይይቱ ወቅት የሀገሪቱን የመገናኛ ብዙኃን ሁኔታ የሚዳስሱ ሶስት ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው በሠፊው ውይይት ተደርጐባቸዋል፡፡“የሚዲያ ብዝሃነትን ያከበረች ሀገር -…
Read 3112 times
Published in
ህብረተሰብ
የተዛባን ሚድያ በተዛባ ጥብቅና ማረም አይቻልምየዛሬ ወር ገደማ በ“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ላይ የኢቢኤስን የፕሮግራም ይዘት የተመለከተ አስተያየቴ ቀርቦ ነበር፡፡ አስተያየቱ ለጣቢያው ሰዎችም ሆነ ለሌሎች አካላት መድረሱን ሰሞኑን ጣቢያው ከጀመረው ‘የቀለም ቅብ’ ስራ ማስተዋል ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ አስተያየቴን በማውገዝ ወደ አደባባይ…
Read 3733 times
Published in
ህብረተሰብ
እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት ማስከበር ብቻ ሳይሆን አዳዲስ ጎሳዎችንም መመሥረት አለብኝ ብላለች፡፡ በርግጥ በሕገ መንግሥቱ ላይ ነባር ጎሳዎችን በተመለከተ…
Read 11785 times
Published in
ህብረተሰብ