ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
ፓይታጎረስ ‹‹ማዕከላዊው እሳት›› በሚል የሚጠቅሰው ፀሐይን ባይሆንም፤የፕላኔቶችን እንቅስቃሴ የሚያመለክት ዝርዝር ስርዓት የፈጠረ የመጀመሪያው ፈላስፋ ነበር፡፡ እንደፓይታጎረስ እምነት፤ ጠቅላላ ‹‹ዩኒቨርሱ›› የቁጥር ውጤት ነው፡፡ ቁጥሮች፤ ከሚወክሏቸውወይም ከሚዛመዷቸው ቁሳዊ ነገሮች የላቀና የበለጠ ማዕረግ ያላቸው ናቸው፡፡ ዛሬ የማጫውታችሁ ተረት መሰል የፍልስፍና ወግ ነው፡፡ ገፀ…
Monday, 24 August 2015 09:52

“…ነግረኸዋል?”

Written by
Rate this item
(4 votes)
ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ እኔና ባለቤቴ የገጣሚ ተፈሪ ዓለሙን የግጥም መጽሀፍና የግጥም ሲዲ ለመመረቅ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ተገኝተናል፤ ከሌሎች በርካታ እንግዶች ጋር፡፡ ወደ ቀኜ ዞር ስል የማስታወቂያ ባለሙያውን ተስፋዬ ማሞን አየሁትና በአንገት ዝቅታ ሰላም አልኩት፡፡ እሱ ከወንበሩ ብድግ ብሎ በወንበሮቻችን መካከል…
Rate this item
(3 votes)
‹‹የመድሃኒት ጥቂት ይበቃል እያለችየምኒሊክ እናት አንድ ወልዳ መከነች››(ሰርጉ ሃብለስላሴ)‹‹የሸዋው ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ‹ምኒሊክ› በሚባል ስም ሊነግሱ ሲሉ አንድ መነኩሴ ‹በዚህ ስም አትንገስ፣ መጥፎ አጋጣሚ ያመጣብሃል፡፡ ይህ ስም የሚስማማው ከመጀመሪያ ልጅህ ከኃይለ መለኮት ለሚወለደው ነው። ይህም ስም የሚወጣለት የልጅ ልጅህ ኢትዮጵያን…
Rate this item
(2 votes)
ባለፉት አስር አመታት የተለያዩ ራስን የማበልጸግና የአመራር ስልጠናዎችን ለመካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች በመስጠት የሚታወቀው SAK የስልጠና ማዕከል፤በዘንድሮ ክረምት 80 ለሚሆኑ ህጻናትና ወጣቶች እራስን የማበልጸግ (Personal Development) ሥልጠና መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ስልጠናው በዋናነት ህጻናትና ወጣቶች ከትምህርት እውቀታቸው በተጨማሪ በባህሪያቸው ታንጸው በራሳቸው የሚተማመኑ፣አላማ መር…
Rate this item
(9 votes)
ችግርንም ጫማንም እንጠርጋለን” ፕሮጀክት ይጀመራልባለፈው ረቡዕ ከሰዓት በኋላ የኢትዮጵያ ኮሜዲያን ማህበር አባላት ግማሽ ያህሉ ኮተቤ በሚገኘው “ሙዳይ በጎ አድራጎ ማህበር” ግቢ ውስጥ ነበሩ፡፡ ኮሜዲያኑ የተሰናዱበት ምንም ዝግጅት አልነበራቸውም፡፡ ከነሐሴ 11-17 ቀን 2007 ዓ.ም የቡሄንና የአሸንዳን በዓል ምክንያት በማድረግ በበጎ አድራጎቱ…
Rate this item
(3 votes)
የመጨረሻዎቹ 45 እጩዎች ይፋ ተደርገዋል ለሀገርና ለህዝብ አርአያነት ያለው ታላቅ ተግባር ያከናወኑ በጎ ሰዎች ዕውቅና የሚያገኙበት የ2007 ዓ.ም 3ኛው “የዓመቱ የበጎ ሰው ሽልማት; ስነስርዓት በመጪው ነሐሴ 30 በካፒታል ሆቴል እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የበጎ ሰው ሽልማት ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እንደገለፀው፤…