ህብረተሰብ
በአንዱ ባልደረባ ላፕቶፕ የጥላሁን ዘፈን ተከፍቶ እያዳመጥን አንድ ሃሳብ አናቴን ወጠወጠኝ፡፡ “ይኼ ዘፈን የጥላሁን ነው አይደል?” ስል በዙሪያዬ ያሉትን ጠየቅኳቸው፡፡ “አዎ ነው…” ካሉኝ በኋላ መልሰው “አይ የጥላሁንን አስመስሎ የዘፈነው…ማነው ስሙ” ብለው የአስመስሎ ዘፋኙን ስም ከኮርኒሱ ላይ ትንሽ ከፈለጉት በኋላ ሲያጡት…
Read 1742 times
Published in
ህብረተሰብ
የዘመን መልክ ከዘመን ዘመን ይለያያል፡፡ አንዴ ፈክቶ አንዴ ፈዞ ይታያል፡፡ አንዳንዴ ዘመን ከዘመን ፍካትን ይበደራል፡፡ አንዳንዴ ዘመን ከዘመን ፍዘትን ይዋሳል፡፡ ፍካቱም ፍዘቱም፣ ድምቀቱም ጥቁረቱም … ከዘመን ዘመን ይናፀራል፡፡ ትላንት ምን ነበር?! ዛሬ ምንድን ነው? ነገስ ምን ይሆናል?! … ጥያቄዎቹ እነዚህና…
Read 910 times
Published in
ህብረተሰብ
“አፄ ኢያሱ፤ የመድሓኒት ቅመማውን እንዳሳየው ይፈልጋል፡፡ መድሐኒቶቹ የሚያስከትሉትንም ውጤት ለማወቅ ጥረት ያደርግ ነበር፡፡ በዚህ ሳይወሰን ወደፊት መድሐኒቶቹን ለመሥራት እንዲቻል የአሰራር ሂደቱን በሰነድ እንድመዘግብለት ይጠይቀኝ ነበር፡፡--” ጨዋራችንን ከነበረበት አንስተን አንቀጥል፡፡ እንደ ፖንሴት ገለፃ፤ በጎንደር ቤተመንግስት ግቢ አራት አብያተ ክርስትያናት አሉ፡፡ በእነዚህ…
Read 2053 times
Published in
ህብረተሰብ
ሀገር ምንድን ናት?! … ብለን እንጀምር፡፡ በድሉ ዋቅጅራ “ሀገር ማለት የኔ ልጅ” በሚለው ግጥሙ እንዲህ ይለናል፤“ሀገር ማለት ልጄ ሀገር ማለት፣ እንዳይመስልሽ የተወለድሽበት ቦታ፣ የተወለድሽበት አፈር፣ እትብትሽ የተቀበረበት ቀድመሽ የተነፈሽው አየር፣ ብቻ እንዳይመስልሽ፡፡ ሀገር ረቂቅ ነው ቃሉ፤ ሀገር ውስብስብ ነው ውሉ፤…”ሀገር…
Read 17491 times
Published in
ህብረተሰብ
እስቲ አስታውሱት ልጅነታችሁን፡፡ ትምህርት ቤት ያሳለፋችሁትን ዘመን፡፡ ምን አይነት ተማሪ ነበራችሁ? ስለ ትምህርት አቀባበላችሁ አይደለም የጠየኳችሁ፡፡ ጐበዝ ወይንም ሰነፍ ብሎ የሚመዝናችሁ ተቋሙ ነው፡፡ እኔ ለመመዘን የፈለግሁት በተፈጥሮአችሁ ምን አይነት አዝማሚያ እንዳላችሁ ብቻ ነው፡፡ ሰው ካልተቆጣጠራችሁ መረን የምትወጡ ነበራችሁ ወይንስ ራሳችሁን…
Read 2342 times
Published in
ህብረተሰብ
እስቲ አስታውሱት ልጅነታችሁን፡፡ ትምህርት ቤት ያሳለፋችሁትን ዘመን፡፡ ምን አይነት ተማሪ ነበራችሁ? ስለ ትምህርት አቀባበላችሁ አይደለም የጠየኳችሁ፡፡ ጐበዝ ወይንም ሰነፍ ብሎ የሚመዝናችሁ ተቋሙ ነው፡፡ እኔ ለመመዘን የፈለግሁት በተፈጥሮአችሁ ምን አይነት አዝማሚያ እንዳላችሁ ብቻ ነው፡፡ ሰው ካልተቆጣጠራችሁ መረን የምትወጡ ነበራችሁ ወይንስ ራሳችሁን…
Read 1495 times
Published in
ህብረተሰብ