ህብረተሰብ

Rate this item
(6 votes)
መርካቶ የሚገኘው አዲስ ከተማ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ ተማሪዎቹ በሥነ ግጥም የሚሳተፉበት ውድድር አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ተማሪዎቹ ግጥም እንዲጽፉበት የተሰጣቸው ርዕስ “መምህር” የሚል ነበር። አሸናፊዎቹ በተሸለሙበት መድረክ 20 ያህል ተማሪዎች ግጥሞቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል፡፡ የዳኞችን ብቻ ሳይሆን የታዳሚዎችንም…
Rate this item
(3 votes)
“ህልም የሚሸጥ ቢሆን ኖሮ ምን ትገዙ ነበር?” ዙሬል ኦዱዎሌ የአስራ አንድ አመት ታዳጊ ናት፡፡ ከናይጄሪያዊ አባቷና ከሞሪታኒያዊት እናቷ እንዲሁም ከሶስት ታላላቅ እህቶቿ ጋር በአሜሪካን አገር በካሊፎርኒያ ግዛት ትኖራለች፡፡ በአፍሪካ በፖለቲካ ጋዜጠኝነቷ እየታወቀች የመጣችው ዙሬል፤ በዚህ ዕድሜዋ ከበርካታ የአፍሪካ አገራት መሪዎች…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያዊው የፒያኖ ተጫዋች ሳሙኤል ይርጋ ታዋቂው “ዘ አፍሪካ ሪፖርት” መጽሄት ሰሞኑን ባወጣው ‘የአመቱ ተስፋ የሚጣልባቸው 50 አፍሪካውያን ወጣቶች’ ዝርዝር ውስጥ መካተቱ ተገለፀ፡፡በተለያዩ የሙያ መስኮች ተጠቃሽ ተግባራትን እያከናወኑ የሚገኙ አፍሪካውያን ወጣቶችን በጥናት ላይ ተመስርቶ በመምረጥ በየአመቱ የሚያወጣው መጽሄቱ፣ ዘንድሮም ሳሙኤልን ጨምሮ…
Rate this item
(1 Vote)
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሞዴል ሜሮን ውድነህ ባለፈው ቅዳሜ በአሜሪካ ሜሪላንድ ቤተሳይዳ ውስጥ በተከናወነው የ‘ሚስ አፍሪካ አሜሪካ 2014’ የቁንጅና ውድድር አሸናፊ በመሆን ዘውድ መድፋቷን ታዲያስ መጽሄት ከዋሽንግተን ዘገበ፡፡በሚስ አፍሪካ አሜሪካ የቁንጅና ውድድር አሸናፊ በመሆን የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት የሆነችው ሞዴል ሜሮን፣ ዘንድሮ ለ9ኛ ጊዜ…
Rate this item
(0 votes)
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከኪነጥበብ ሙያ ማህበራት ጋር በመተባበር በአራት ዘርፎች የጥበብ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ሊሸልም እንደሆነ ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ በድርሰት፣ ሙዚቃ፣ ስዕልና ፊልም ዘርፎች ለሚካሄደው ውድድር ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከአገር አቀፍ የሙያ ማህበራት ጋር በመሆን ለየዘርፉ አስር እጩ ተሸላሚዎችን አቅርቧል፡፡ ከየዘርፉ…
Rate this item
(1 Vote)
በወዲያኛው ሳምንት የአዲስ አድማስ ዕትምን የውስጥ ገፅ ሳነብ፣ ሁለቱን ጣቶቼን ቀስሬ “ቪቫ ኢሕአዴግ!” ለማለት ትንሽ ሲቀረኝ ነው የ “ፖለቲካ በፈገግታ” ዓምድ መሆኑን የተገነዘብሁ፡፡ ወንድሜ ኤልያስ! - በምናቤ ከምስልህ በስተቀር እስካሁን በአካል አንተዋወቅም፡፡ ለማንኛውም ግን “ሰበር ዜና!” ብለህ ያቀረብከው ጽሑፍ እኔን…