ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
ደመና የሚታከኩ ፎቆች…በሥልጣኔ ምህዋር የሚሽከረከሩ ትዕይንቶች…በፍስሀ ሣቅ - የሚፍለቀለቁ - የአዳም ልጆች ከታደሙበት፣ በጥቀርሻ ቀለሙን ወዳጣ …ደሳሳ ጐጆ… እምባ ወዳነቀው ምድር…ረሃብ ወዳሳከከው ሕዝብ መምጣት… ከሰማይ ለወረደው መሲህ በስተቀር ምድራዊ ተልዕኮ ላነገበ ሰው ቀላል አይደለም!የዘር ሃረግ ክፋይ - የባንዲራ ጥላ ሥር…
Saturday, 12 July 2014 12:11

የጸሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሰው አንድ መፅሃፍ ለመፃፍ ግማሽ ቤተ-መፃህፍት ያገላብጣል፡፡ ሳሙኤል ጆንሰን (የመዝገበ ቃላት አዘጋጅና ፀሃፊ)ግሩም ህንፃ በጠዋት ፀሃይ፣ በተሲያት ብርሃንና በማታ ጨረቃ መታየት እንዳለበት ሁሉ፣ እውነተኛ ታላቅ መፅሀፍም በወጣትነትና በብስለት እንደገናም በስተርጅና ዕድሜ መነበብ አለበት፡፡ ሮበርትሰን ዳቪስ (ካናዳዊ ደራሲና ሃያሲ)ሁሉም ዓይነት መፃህፍት…
Rate this item
(1 Vote)
የዛሬ ስድስት ዓመት ገደማ ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ኤድናሞል የመዝናኛ ማዕከል፤ ከሲኒማ ቤቱ በቀር ሌላው የልጆች መዝናኛ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ በቅርቡ በተከናወነው የማስፋፊያ ፕሮጀክት ግን ማዕከሉ አዋቂዎችንም የሚያካትት ሆኗል። የተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ታፍ ኮርፖሬት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ…
Tuesday, 08 July 2014 08:00

ጮቄ - የውሀ ማማ

Written by
Rate this item
(4 votes)
በመንግስት ሹመኛ የተበደለና የመረረው፣ በእጁ የሰው ህይወት የጠፋበትና መደበቂያ ያጣ ገበሬ ወደ ጮቄ ያማትራል፡፡ “ዱር ቤቴ!” ብለው የሚመሽጉበት ጥንታዊ ደን ነው፡፡ ብርቅየነቱና ግርማ ሞገሱ ይማርካል፤ ብርዱ ግን አይጣል ነው፡፡ ቅዝቃዜው ከበጋ እስከ ክረምት አንድ በመሆኑ ደጋ መባል ያንሰዋል፡፡ ውርጭ ነው…
Tuesday, 08 July 2014 07:56

ጮቄ - የውሀ ማማ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በመንግስት ሹመኛ የተበደለና የመረረው፣ በእጁ የሰው ህይወት የጠፋበትና መደበቂያ ያጣ ገበሬ ወደ ጮቄ ያማትራል፡፡ “ዱር ቤቴ!” ብለው የሚመሽጉበት ጥንታዊ ደን ነው፡፡ ብርቅየነቱና ግርማ ሞገሱ ይማርካል፤ ብርዱ ግን አይጣል ነው፡፡ ቅዝቃዜው ከበጋ እስከ ክረምት አንድ በመሆኑ ደጋ መባል ያንሰዋል፡፡ ውርጭ ነው…
Saturday, 28 June 2014 11:20

የውርስ ነገር!...

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ልጆቼ ሆይ!... ከ182 ሚ. ፓውንድ ሃብቴ ሽራፊ ሳንቲም አላወርሳችሁም!” - ታዋቂው ሙዚቀኛ ስቲንግ“በፍጹም!” አለ ስቲንግ፡፡“በፍጹም አላደርገውም!... ይሄን ሁሉ ሃብትና ንብረቴን አውርሼ፣ በልጆቼ ላይ እንደመርግ የከበደ ጫና አላስቀምጥም!” በማለት እቅጩን ለጋዜጠኞች ተናገረ፡፡ ይህን የሰሙ የዓለማችን ታዋቂ ጋዜጦችና ድረ-ገጾችም፣ ያሳለፍነውን ሳምንት ነገሩን…