ህብረተሰብ
ለበርካታ ወገኖቻችን ወደ አረብ አገሮች መሰደድ ዋናዎቹ ምክንያቶች ደላሎች አይደሉም። እውነቱ ይፈንዳ፤ የችግሩ ምንጮች ወላጆች ናቸው፡፡ ልጆቻቸው በጥሬ ፣በጥብስ፣በቅቅል መልክ ቢቀርቡላቸው እጃቸውን ታጥበው ለመብላት የማያቅማሙ “ሆዳም” ወላጆች! ይህ ሚስጥር ተፍረጥርጦ ካልወጣ በስተቀር ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በስደት ማለቃቸው የሚቆም አይመስለኝም፡፡ ስሜቴን ወረቀት…
Read 1990 times
Published in
ህብረተሰብ
ጊፍት ሪል እስቴት፤ የዛሬ ሁለት ሳምንት በስራቸው የላቀ ስኬት ላስመዘገቡ ስምንት ሠራተኞቹ መኖሪያ ቤት ሸልሟል፡፡ የመኖሪያ ቤቶች ሽልማት ሲሰጥ የመጀመርያው እንደሆነ የተናገሩት የድርጅቱ ባለቤት አቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ፤ ከዚህ ቀደም በስራቸው ውጤት ላስመዘገቡ ሠራተኞቻቸው ነፃ የትምህርት ዕድል መስጠታቸውን ገልፀዋል፡፡ ጋዜጠኛ ማህሌት…
Read 1747 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያና ኩዌት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩት የዛሬ 60 ዓመት ገደማ ሲሆን ኤምባሲዎቻቸውን የከፈቱት ደግሞ በ1997 ዓ.ም ነው፡፡ በሁለቱ አገሮች ግንኙነት፣ በኩዌት ስላሉ ኢትዮጵያውያንና ኩዌት በመጪው ህዳር ወር በምታስተናግደው የአፍሪካ - አረብ ጉባኤ ዙርያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ኤልሳቤት እቁባይ በኢትዮጵያ የኩዌት አምባሳደር…
Read 1879 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሁለት ወር በፊት ለአንድ ሳምንት ሥልጠና ወደ አሜሪካ ተጉዤ ነበር፡፡ ስልጠናዬን እንዳጠናቀቅሁ ወደ አገሬ አልተመለስኩም፡፡ ወዳጅ ዘመድ እየተቀበላለ ሲጋብዘኝና አስደናቂ ቦታዎችን ሲያስጎበኝ ለሁለት ወራት ያህል ቆይቻለሁ፡፡ አንድ ምሽት ሁለት ዘመዶቼ በላስ ቬጋስ ታዋቂ ወደሆነው “ግሪን ቫሊ ካዚኖ” ይዘውኝ ሄዱ -…
Read 10080 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 12 October 2013 12:57
“የብርሃን ፈለጐች”ን ተከትለን ስንጓዝ “የብርሃን ፈለጐች”ን ስንጀምር
Written by Administrator
“የብርሃን ፈለጐች” ከቀደሙት ሁለት የደራሲው ሥራዎች (አጥቢያና ቅበላ) በገፁ ብዛት ዳጐስ ብሎ የቀረበ ከመሆኑ አንፃር፣ በበቂ የተለፋበትና የተደከመበት ሥራ እንድንጠብቅ የሚያደርገን ነው፡፡ በተለይም ደራሲው “አጥቢያ” እና “ቅበላ”ን አከታትሎ ለአንባቢ ካደረሰባቸው ከሁለት ዓመታት ያነሰ ጊዜ አንፃር “የብርሃን ፈለጐች” ከአራት ዓመታት በኋላ…
Read 2052 times
Published in
ህብረተሰብ
ከቅርብ ጊዜ ወደዚህ አዳዲስ እየወጡ ያሉ ወጥ የልቦለድ መጽሐፍት በንባብ ጥማት ለሚናውዘው የሃገራችን የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪ በበረከትነት የሚታዩ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ በተለይም የወጣት ጸሐፍት ከመቼውም በተሻለ ሁኔታ ብቅ ብቅ ማለት የንባብ አቅርቦትን ከማሳደግ ባሻገር ልብን በሃሴት ይሞላል፡፡ከወጣት ደራሲያኑ መካከል አለማየሁ ገላጋይን…
Read 2387 times
Published in
ህብረተሰብ