ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
ለበርካታ ወገኖቻችን ወደ አረብ አገሮች መሰደድ ዋናዎቹ ምክንያቶች ደላሎች አይደሉም። እውነቱ ይፈንዳ፤ የችግሩ ምንጮች ወላጆች ናቸው፡፡ ልጆቻቸው በጥሬ ፣በጥብስ፣በቅቅል መልክ ቢቀርቡላቸው እጃቸውን ታጥበው ለመብላት የማያቅማሙ “ሆዳም” ወላጆች! ይህ ሚስጥር ተፍረጥርጦ ካልወጣ በስተቀር ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በስደት ማለቃቸው የሚቆም አይመስለኝም፡፡ ስሜቴን ወረቀት…
Rate this item
(0 votes)
ጊፍት ሪል እስቴት፤ የዛሬ ሁለት ሳምንት በስራቸው የላቀ ስኬት ላስመዘገቡ ስምንት ሠራተኞቹ መኖሪያ ቤት ሸልሟል፡፡ የመኖሪያ ቤቶች ሽልማት ሲሰጥ የመጀመርያው እንደሆነ የተናገሩት የድርጅቱ ባለቤት አቶ ገብረኢየሱስ ኢጋታ፤ ከዚህ ቀደም በስራቸው ውጤት ላስመዘገቡ ሠራተኞቻቸው ነፃ የትምህርት ዕድል መስጠታቸውን ገልፀዋል፡፡ ጋዜጠኛ ማህሌት…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያና ኩዌት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩት የዛሬ 60 ዓመት ገደማ ሲሆን ኤምባሲዎቻቸውን የከፈቱት ደግሞ በ1997 ዓ.ም ነው፡፡ በሁለቱ አገሮች ግንኙነት፣ በኩዌት ስላሉ ኢትዮጵያውያንና ኩዌት በመጪው ህዳር ወር በምታስተናግደው የአፍሪካ - አረብ ጉባኤ ዙርያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ኤልሳቤት እቁባይ በኢትዮጵያ የኩዌት አምባሳደር…
Rate this item
(30 votes)
ከሁለት ወር በፊት ለአንድ ሳምንት ሥልጠና ወደ አሜሪካ ተጉዤ ነበር፡፡ ስልጠናዬን እንዳጠናቀቅሁ ወደ አገሬ አልተመለስኩም፡፡ ወዳጅ ዘመድ እየተቀበላለ ሲጋብዘኝና አስደናቂ ቦታዎችን ሲያስጎበኝ ለሁለት ወራት ያህል ቆይቻለሁ፡፡ አንድ ምሽት ሁለት ዘመዶቼ በላስ ቬጋስ ታዋቂ ወደሆነው “ግሪን ቫሊ ካዚኖ” ይዘውኝ ሄዱ -…
Rate this item
(1 Vote)
“የብርሃን ፈለጐች” ከቀደሙት ሁለት የደራሲው ሥራዎች (አጥቢያና ቅበላ) በገፁ ብዛት ዳጐስ ብሎ የቀረበ ከመሆኑ አንፃር፣ በበቂ የተለፋበትና የተደከመበት ሥራ እንድንጠብቅ የሚያደርገን ነው፡፡ በተለይም ደራሲው “አጥቢያ” እና “ቅበላ”ን አከታትሎ ለአንባቢ ካደረሰባቸው ከሁለት ዓመታት ያነሰ ጊዜ አንፃር “የብርሃን ፈለጐች” ከአራት ዓመታት በኋላ…
Rate this item
(1 Vote)
ከቅርብ ጊዜ ወደዚህ አዳዲስ እየወጡ ያሉ ወጥ የልቦለድ መጽሐፍት በንባብ ጥማት ለሚናውዘው የሃገራችን የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪ በበረከትነት የሚታዩ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ በተለይም የወጣት ጸሐፍት ከመቼውም በተሻለ ሁኔታ ብቅ ብቅ ማለት የንባብ አቅርቦትን ከማሳደግ ባሻገር ልብን በሃሴት ይሞላል፡፡ከወጣት ደራሲያኑ መካከል አለማየሁ ገላጋይን…