ህብረተሰብ

Rate this item
(3 votes)
…ወደ ሳውዲ ያቀናሁት ለአንድ ድርጅት በሾፌርነት ለመቀጠር በመጣልኝ ቪዛ ነው። እዛ ከገባሁ በኋላም በሥራዬ አጋጣሚ ከብዙ አበሾች ጋር ለመገናኘትና ለመተዋወቅ በቃሁ፡፡ አብዛኛዎቹ ወደ ሳውዲ ከገቡ ከሦስት ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል። ኑሮአቸው እጅግ የተደላደለና የቅንጦት ነው፡፡ እኔ ተቀጥሬ የምሰራበት ድርጅት ባለቤት የሚያሽከረክረውን…
Saturday, 28 September 2013 14:00

“ሲኖዶሱ ስለመስቀሉ

Written by
Rate this item
(5 votes)
መግለጫ እስኪሰጥ ህዝቡ በትዕግስት ይጠባበቅ”ስለመስቀሉ ከሰማይ መውረድ በጀመሪያ መረጃው እንዴት ነው የደረሳችሁ?መስቀሉ ከሰማይ ወረደ ስለሚባለው የሻለ መረጃ የምታገኙት ወረደ ከተባለበት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎችና አገልጋዮች ነው። እኛ ከሰማይ ወረደ ከተባለ ከቀናት በኋላ ነው በስፍራው የተገኘነው፡፡ ስለዚህ እነሱ እንደነገሩን እንጂ አይተናል ሰምተናል ብለን…
Rate this item
(12 votes)
በ የአመቱ መስከረም ወር ላይ የሚከበረው የኢሬቻ በአል በነገው እለት በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ በደማቅ ስነስርአት ይከበራል፡፡ ይህ ክብረ በአል በኦሮሚያ ክልላዊ አስተዳደርም ትኩረት ከተሠጣቸው ህዝባዊ በአላት አንዱ ሆኗል፡፡ የብሄረሰቡ መገለጫ ባህላዊ ስርአት እንደሆነም በስፋት ትምህርት እየተሠጠበት ነው፡፡ በአንድ በኩል ባህላዊ…
Saturday, 28 September 2013 13:44

ተራ ዜጋ መሆን አሰኘኝ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እስር ቤቱን እኔ አልፈጠርኩትም፡፡ ለእስር ቤቱ የንጽህና አያያዝ ምንም ማበርከት የምፈልገው ነገር የለም፡፡ ሌሎቹ የሚደርጉትን አደርጋለሁ፡፡ ሌሎቹ የማያደርጉትን አላደርግም። ሲሰሩ እሰራለሁ፣ ሲፈሩ እፈራለሁ፣ ሲገድሉ እገድላለሁ…ሲዘርፉ እዘርፋለሁ፡፡ ንሰሐ ሲገቡ እገባለሁ፡፡ ተራ ዜጋ መሆን አሰኘኝ፡፡ ተራ፤ ማንንም የማልጐዳ ማንንም የማልጠቅም፡፡ በቀዮች መሀል…
Rate this item
(0 votes)
የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ ወደሆነችው የወልድያ ከተማ ነሐሴ አጋማሽ ላይ አቀናሁ፡፡ በየዓመቱ ቡሄ በመጣ ቁጥር የልጅነት ትውስታዬ የሆነው የዚያ አካባቢ የተለየ የቡሄ አጨፋፈርና የመስቀል አከባበር በሬዲዮ ወይም በፕሬስ ውጤቶች ላይ ቀርበው አይቼ አላውቅም፡፡ አሁን ከሌላ ከምጠብቅ ለምን ራሴ አላቀርበውም ብዬ…
Rate this item
(1 Vote)
አባቶች የአክሱምን ሃውልት አቁመዋል፤ ልጆች ከሃውልቱ ስር የካርታ ቁማር ይጫወታሉ አባቶች በቀረፁት ድንጋይ ዓለምን ያስደንቃሉ፤ ልጆች የጠጠር መንገድ መደልደል አቅቶአቸው መኪና አይገባም ይላሉ ዝም ያለቺው አድዋ… ደማቋ ሽሬ… የተቆፋፈረችው አዲግራት… የዛላምበሳ - አሲምባ - አሊቴና ጉዞዬን ለማካፈል ከጥቂት ሳምንት በፊት…